በፈተና ውስጥ ሆነንም ማበብን እንቀጥላለን!!!
ከተባለልን በላይ ለመሆንም እድል አለን!!!
Solomon Hailu Tilahun/ሰለሞን ኃይሉ
አስተማሪ፣ ለውጥ አምጪ እና ሚዛናዊ ጉዳዮችን ማስተላለፍ እንዲሁም ጠቃሚ ሥራዎችን ማስተዋወቅ
17/10/2025
ሁሌም ተስፋ ያላት አገር!!!
በተግዳሮት ውስጥም ሆና የምትታይ፣ የምትደምቅና የማትቆም አገር - ኢትዮጵያ
ከሰሃራ በታች ካሉ የአፍሪካ አገሮች አይኤምፍ ኢትዮጵያ የተሻለ እድገት ማስመዝገቧን እንደምትቀጥል የተነበየበት ነው ከታች ያለው ሰንጠረዥ
Better to be grateful!!!
አመስጋኝ መሆን ይሻላል!!!
09/10/2025
02/10/2025
ተስፋችን ብሩህ ነው!!
ፈተናችን በድል ይታለፋል!!
መንገዳችን ይቀናል!!
ድላችን ይበሰራል!!
ኢትዮጵያ
*******
09/09/2025
ከኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጨት ባለፈ
Beyond generating electricity
********************************
# የትውልዶች ምኞት እውን ሲሆን
# የሺዎች ዓመታት ፈተና በድል ሲቋጭ
# እንችላለን ከራዕይ አልፎ እውነታ ሲሆን
# የአዲስ ምዕራፍ ንጋት ለአገር ሲበሰር
# የሃይል ሚዛን ቀያሪው ህልም ሲጨበጥ
# የኢትዮጵያ ከፍታ አይቀረነት ህያው ምልክት
# ለሌሎች ጨዋታ ቀያሪ አገራዊ ራዕዮች አቅም የሚሆን
የታላቁ ህዳሴ ግድብ በእኔ ዘመን መሳካቱ ከእድልም በላይ በረከት ነው!!!
@ ለመራችሁና ለተሳተፍን ሁሉ እንኳን ደስ ያለን!!!
# When the wishes of generations comes true
# When the challenge of thousands of years ends in victory
# When 'we can' go beyond vision and become reality
# When the dawn of a new chapter is announced for a country
# When the dream that changes the balance of power comes true
# A living symbol of Ethiopia's rising
# Potential for other game changing country visions
The success of the Grand Ethiopian Renaissance Dam during my lifetime is more than a privilege and it is a blessing!!!
@ Congratulations to all of you who led and to all of us who participated!!!
19/10/2024
የታመነ ወዳጅ
***********
በአንድ ወቅት የአንድ አገር ንጉሥ አገሩን ከወረራ ለመከላከል ጦሩን መርቶ ወደ ውጊያ መሄድ ነበረበት። ታዲያ ንጉሡ ቆንጆ ሚስቱን (ንግሥቲቱን) በግል ክፍላቸው ውስጥ ቆልፎባት በጣም ለሚቀርበው ጓደኛው ቁልፉን በመስጠት እንዲህ ይለዋል:- "በአራት ቀን ጊዜ ውስጥ ካልተመለስኩ ቁልፉን ትከፍታለህ ንግሥቲቱም ያንተ ትሆናለች" ። ይህን ብሎ ንጉሡ ፈረሱ ላይ ይወጣና ወደ ውጊያው አቅጣጫ መጋለብ ይጀምራል።
ከግማሽ ሰዓት በኋላ ንጉሡ ከበስተጀርባው በከፍተኛ ፍጥነት አቧራ እያስነሳ በፈረስ ወደርሱ የሚጋልብ ሰው መኖሩን ያስተውላል። በዚህ ጊዜ ቆም ብሎ ሲመለከት አደራ የሰጠው ጓደኛው ነበር። ከዚያም ንጉሡ በድንጋጤ "ምን ተፈጠረ?" ብሎ ይጠይቀዋል። የቅርብ የተባለው ጓደኛውም "የሰጠሄኝ ቁልፍ የተሳሳተ ነው" ብሎ ይመልስለታል።
ምን????
ልብ በሉ የቅርብ ጓደኛው ቁልፉን ለመሞከር ቢያንስ አራት ቀን እንኳን መታገስ አልቻለም።
(ካነበብኩት ሃሳብ የተወሰደ ነው)
በጣም ያመናቸው፣ በቅርባችን ያሉ፣ ምስጢራችንን የሚያውቁ፣ ጓዳችንን የከፈትንላቸው፣ በሃብታችን ላይ ሃላፊነት የሰጠናቸው በርግጥ እነማን ናቸው?
ምክሩ ባይጠቅምም አይጎዳም!!
ስራ እንደዚህ በሚያምርና በሚስብ ማስታወቂያ ሲታጀብ ለቀጣይ ተግባር አቅም ይሆናል።
ምንጭ: አአ ከተማ አስተዳደር
ለሰዎች እየወደቅህ ያለህ ቢመስላቸውም ••••
አንተ ግን ለዓላማህና ለግብህ እየተጋህ መሆንህን አሳያቸው!!!
ቢታውቁትም ይህን አስተማሪ ቪዲዮ ተመልከቱት
26/08/2024
ሦስተኛውና የመጨረሻው ክፍል ውይይት እንደሚከተለው ቀርቧል። Stay blessed!!!
GMM TV : መፅሀፍት እና ህይወት# ከሰለሞን ኃይሉ ጋር የተደረገ ቆይታ ክፍል 3 GMM TV International : ጂ.ኤም.ኤም ( ዓለም አቀፍ የተአምራት አገልግሎት ) ቴሌቪዥንThe GMM TV International offers programs that are entertaining and educational, promoting a hea...
23/08/2024
ከመታወቅ ይልቃል!!!
******************
የሰው ልጅ ተመራምሮ ሊደርስበት ከማይችላቸው ነገሮች አንዱና ውስብስቡ ጉዳይ መንፈሳዊ ጉዳይ ነው፡፡ ምንም እንኳን መንፈሳዊ ዓለም እውነታ ቢሆንም በፍጥረታዊ ዓለም አይመረመርም ደግሞም በሙላት አይታወቅም፡፡ ፍጥረት ስለ ፈጣሪው ማወቅ የሚችለው ፈጣሪው እንዲያውቀው የገለጠለትንና የፈቀደለትን ያህል ብቻ ነው፡፡ እኛም እግዚአብሔርን እና አሰራሩን ማወቅ የምንችለው በተገለጠልን መጠን ብቻ ነው፡፡
ከ"የመንፈሳዊ ስጦታ አጠቃቀም አሁናዊ ገጽታ በኢትዮጽያ" መጽሐፍ የተወሰደ
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Category
Website
Address
2445