08/05/2026
በሊማ ከተማ ላይ ካሉ ሕንፃዎች አንዱ ላይ የተጫነ ካሜራ፣ ማንም ያልጠበቀውን ልብ የሚነካ ትዕይንት ቀረፀ…
በሕንፃው ጣሪያ ላይ በጣም የደከመች ግራጫ #ድመት፣ ከረሃብና ከድካም የተነሳ መንቀሰቀስ ተስኗት ተኝታ ነበር።
ከጠዋቱ ሁለት ሰዓት ላይ፣ አንድ ቁራ በጣሪያው ጠርዝ ላይ አረፈ። በአፉም ትንሽ ቁራሽ ዳቦ ይዞ ነበር።
#ቁራ በተፈጥሮው ምግቡን ከሌላ ጋር አያካፍልም ምግቡን መብላት እና መብረር ነበረበት…
ግን ያ ቀን የሆነው ነገር ሰውን እንኳ የሚያስደንቅ ነበር…
ቁራው በቀስታ ወደ ድመቷ ቀረበ፣ የዳቦውን ቁራሽ ከፊቷ አሰቀመጠ። ከዚያም ትንሽ ወደ ኋላ ተመልሶ ጠበቃት
ከጥቂት ጊዜ በኋላ ድመቷ በዝግታ መብላት ጀመረች።
ይህን የተመለከተ ቁራ በጣም እንደተራበች የተረዳ ይመስል በአንድ ሰዓት ውስጥ አራት ጊዜ እየተመላለሰ አዲስ ቁራሽ ዳቦ ይዞ ይመጣ ነበር።
በማግስቱ፣ አንዱ የሕንፃው ነዋሪ የካሜራውን ቅጂ አይቶ ወደ ጣሪያው ወጣ። ድመቷ በሕይወት ነበረች።
ከአጠገቧም ቁራው ቆሞ ነበር…
አሁን ድመቷ ወደ እንስሳት ሕክምና ክሊኒክ ተወስዳ ሕክምና እየተደረገላት ነው።
ከሁሉ የሚገርመው ግን… አሁንም ቁራው በየጠዋቱ ሁለት ሰዓት ላይ ቁራሽ ዳቦ ይዞ ይመጣል።
♥
አላህ سبحانه وتعالى እንዲህ ይላል፦
وَمَا مِن دَابَّةٍ فِي الْأَرْضِ وَلَا طَائِرٍ يَطِيرُ بِجَنَاحَيْهِ إِلَّا أُمَمٌ أَمْثَالُكُم ۚ مَّا فَرَّطْنَا فِي الْكِتَابِ مِن شَيْءٍ ۚ ثُمَّ إِلَىٰ رَبِّهِمْ يُحْشَرُونَ
ከተንቀሳቃሽም በምድር (የሚኼድ)፤ በሁለት ክንፎቹ የሚበርም በራሪ እንጅ ሌላ አይደሉም፡፡ በመጽሐፉ ውስጥ ምንንም ነገር አልተውንም ከዚያም ወደ ጌታቸው ይሰበሰባሉ፡፡
ከክርስትና ወደ እስልምና የመጡ ሰዎች
Hijra Tube ኢስላማዊ
30/04/2026
በወለይታ ሶዶ ሴራ ጎንጓኝ የሆነውን ቢኒያምን የማጋለጥ ዘመቻ ዛሬ እንጀምራለን።
ቢኒያም ራሱን ፓስተር ብሎ የሚጠራ በሃይማኖት ካባ የተደበቀ ሃይማኖቱ በማይፈቅደው መልኩ ጥላቻን የሚሰብክ ለግል ፈላጎቱ ሲል እከተለዋለሁ የሚለው የተከበረ መፅሃፍ ቅዱስ የሚቀድ የሃይማኖት ነጋዴ ነው።
ቢኒያም እንዲህ ያለውን ክፉ ስራ የሚሰራው ብቻውን ሳይሆን በህቡእ ካደራጃቸው ህገ ወጥ ሰዎች ጋር በመተባበር ነው ።በሂደት ግብረ አበሮቹን ከነፎቷቸው የምናጋልጥ ይሆናል።
የተከበራችሁ ክርስቲያን ወገኖቻችን በቆቀር ቤት ለብስኩት መጠቅለያ ተቀደደ የተባለው ክቡር መፅሃፍ ቅዱስ ለሴራ እና ተንኮል ስራው ሲል እራሱ ቢኒያም የቀደደው መሆኑ በቂ መረጃዎች እየወጡ ነው።
ለሃይማኖታችሁ ቀናኢነት ኖሯችሁ የመፅሃፍ ቅዱስ መቀደድን የተቃወማችሁ ሁሉ ቀዳጁ ራሱን ፓስተር እያለ የሚጠራው ፈፅሞ ስለመፅሃፍ ቅዱስ ቅንጣት እውቀት የሌለው ዱርየው ቢኒያም መሆኑን ከማስጃ ጋር ስነግራችሁ እጅግ እያዘንኩ ነው።
በሃገሪቱ ሰላም እና መረጋጋት እንዳይኖር ወንድማማች የሆነው ሰፊው እና የተከበረው የወላይታ ህዝብ እርስ በ እርስ እንዲጋጭ የሚሰራ ጨለምተኛው ቢኒያም ለጊዜያዊ የግል ጥቅሙ ሲል ከዚህም በላይ ሊያደርግ ስለሚችል ከወዲሁ አንድ ሊባል ይገባል።
ይህ መረጃ አስቸኳይ ስለሆነ ከምንጊዜውም በላይ ሼር ይደረግ
26/04/2026
ኢስላም ዘር ከለር ሀገር ብሎ ውትብትብ ነገር የለውም።
ሁሉም አንድ ነው ሰው ሁሉም እኩል ነው።
ቦታ የለውም ስላችሁ።
24/04/2026
አዛውንትዮዋ ሙስሊም ቢሆኑ ኖሮ
የሚወጣልን ስም
በእስተርጅና....
20/04/2026
ልባችንን በእስልምና ላይ ላፀናልን አላህ ምስጋና ይገባው! አልሃምዱሊላህ!! 🤲✨🌙 ዕውነትን ፍለጋ ለምትኳትን ነፍስና ጉዞ ለጀመረችም መንገዱን አላህ ገር ያድርግላት። እንዲሁም በጽልመት ለሚትኖርም ሁሉ አላህ በመንገዱ ላይ የነፍስ መመራትን ይለግሳት ዘንድ ፀሎቴ ነው። እሱ ያቀናት ነፍስ ፍፁም አጥማሚ የላትምና 🤲
"ጌታችን ሆይ! ቅኑን መንገድ ካሳየኸን በኋላ ልባችንን አታዘንብብብን፤ ከአንተ ዘንድ የሆነን እዝነትም ስጠን፤ አንተ ሰጪ ነህና።" (ሱረቱ ኣሊ-ዒምራን 3:8)
🤲🤲🤲🤲 አሚን 🤲🤲🤲🤲
19/04/2026
ዝም ብላችሁ
ማሻ አላህ
አላሁ አክበር በሉ
ያጀምኣ
ከክርስትና ወደ እስልምና የመጡ ሰዎች
15/04/2026
ሰበር ዜና፦ በአክሱም ሙስሊሞች ላይ ዳግም ጥቃት ተፈጸመ
📌 አባታችን ሼህ መሐመድአወል እና ሼህ አብደልዋሲዕ ሓጎስ ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ህክምና ተወስደዋል።
ዛሬ ሚያዝያ 07 ቀን 2018 ዓ.ም በ አክሱም ከተማ ሙስሊሞች ተከራይተው በሚምግዱበት "ሹቅ" (አንዋር) መስጂድ ተብሎ በሚታወቀው መስጂድ ውስጥ ዱዓ እያደረጉ በነበሩ ሙስሊሞች ላይ ጥቃት ተፈጽሟል። ጥቃቱ የፈፀሙት በቁጥር አምስት የሚሆኑ በሞተር ሳይክል በመምጣት ሲሆን ቡድኑ ሃፍቶም ቦምቦሊኖ በሚባል በሚመራ ቡድን አማካኝነት የተፈጸመ መሆኑ ታውቋል። እነዚህ አካላት ባለፈው መጋቢት ሚያዝያ 02 ቀን 2018 ዓ.ም ገንዘብ ተከፍሏቸው ረብሻ ሲፈጥሩ የነበሩት ቡድኖች አካል መሆናቸው ተረጋግጧል።
በዚህ አሳዛኝ ድርጊት አባታችን ሼህ መሐመድአወልን እና ወንድማችን አብደልዋሲዕን ጨምሮ ሁለት ሰዎች በደረሰባቸው ከፍተኛ የአካል ጉዳት በአሁኑ ወቅት በህክምና ላይ ይገኛሉ። በአክሱም ሙስሊሞች ላይ እየደረሰ ያለው በደል ከቀን ወደ ቀን እየተባባሰ ቢሄድም፣ እስከ አሁን ድረስ ከከተማውም ሆነ ከክልሉ መስተዳድር የተሰጠ ይፋዊ ምላሽም ሆነ የጸጥታ ዋስትና የለም። ይህ የመንግስት ዝምታ የአክሱም ሙስሊም ማህበረሰብን ለከፍተኛ አደጋ እና ስጋት አጋልጦታል።
14/04/2026
ከይሁዲነት ✡️ ወደ እስልምና ☪️
ጅማሮው፡ ቤንጃሚን ኪት ማን ነው?
ቤንጃሚን ኪት እ.ኤ.አ. በ1968 በኒውዮርክ ሲቲ ብሩክሊን ውስጥ ከፖላንድ ዝርያ ካላቸው አይሁዳውያን ወላጆች ተወለደ። በወጣትነቱ ወደ አይሁድ እምነት ስር መሰረት ለመቅረብ በመፈለግ፣ "ቻባድ-ሉባቪች" (Chabad-Lubavitch) የተባለውን እጅግ ጥብቅ የሆነውን የኦርቶዶክስ አይሁድ ንቅናቄን ተቀላቀለ።
ኑሮ በእስራኤል፦ እ.ኤ.አ. በ1998 ቤንጃሚን ከባለቤቱና ከአራት ልጆቹ ጋር እንደ "አዲስ አይሁዳዊ ስደተኛ" ወደ እስራኤል ለመሄድ ወሰነ። በመጀመሪያ ሀዴራ ውስጥ ከሰፈረ በኋላ፣ በኋላም በዌስት ባንክ ወደሚገኘው የጉሽ ኢትዝዮን (Gush Etzion) ሰፈራ ተዛወረ። ጥቁር ባርኔጣ በማድረግና ረጃጅም ሉswitchችን (ጎንፋር) በማሳደግ እጅግ ጥብቅ የሆነ የአይሁድ የአኗኗር ዘይቤን ይከተል ነበር፤ ስራውም የ"ኮሸር" (kosher) ቄራ አራጅ ነበር።
የለውጥ ነጥብ፡ እንዴት ወደ እስልምና ተለወጠ? ይህ ለውጥ በድንገት የመጣ ሳይሆን በ2002 በተደረጉ ምሁራዊ ውይይቶች የጀመረ ነበር፦
ድንገተኛ ግንኙነት፦ ዩሱፍ (በወቅቱ ቤንጃሚን) በአንድ ምግብ ቤት ውስጥ እየሰራ ሳለ ከምስራቅ እየሩሳሌም የመጣ አንድ ሙስሊም አገኘ። በመካከላቸውም ትኩስ የሃይማኖት ክርክር ተቀሰቀሰ። ቤንጃሚን ሙስሊሙን ስለ ይሁዲነት "ለማሳመን" ይሞክር ነበር፤ ነገር ግን ስለ እስልምና እንዲያነብ የሚገፋፉ ምክንያታዊ ምላሾች ከሰውየው አገኘ።
ታላቁ ንፅፅር፦ የቁርኣንን የእንግሊዝኛ ትርጉም ማንበብ ጀመረ። በታልሙድም ሆነ በኦሪት (በኋላ ላይ እንደተበረዙ በተረዳቸው መጻሕፍት) ያላገኛቸውን ስለ "አላህ አንድነት" የሚገልጹ ምላሾችን በቁርኣን ውስጥ አገኘ። እስልምና ለነቢያት ለነ ሙሴና ለነ ዒሳ (ኢየሱስ) — ሰላም በእነሱ ላይ ይሁን — የሚሰጠው ክብር አስደነቀው።
ቆራጥ ውሳኔ፦ በጥቂት ወራት ውስጥ ቤንጃሚን ኪት ይሁዲነትን ሙሉ በሙሉ ለመተው ወሰነ። እየሩሳሌም ወደሚገኘው የሸሪዓ ፍርድ ቤት በመሄድ "ከአላህ በስተቀር ሌላ አምላክ የለም፣ ሙሐመድም የአላህ መልእክተኛ ናቸው" በማለት ሸሃዳውን ያዘ፤ ስሙንም "ዩሱፍ ኻጣብ" ብሎ ሰየመ።
የውሳኔው ተፅዕኖ በቤተሰብ ላይ
ይህ የታሪኩ እጅግ አስገራሚ ክፍል ነው፤ የእሱ መስለም የግል ውሳኔ ብቻ ሆኖ አልቀረም፦
ባለቤቱና ልጆቹ ሰለሙ፦ እሱ ከሰለመ ከጥቂት ጊዜ በኋላ፣ ባለቤቱ (እሷም ቀናተኛ አይሁዳዊት ነበረች) ማንበብና ምርምር ማድረግ ጀመረች፤ በነገሩም አምና ከእሱ ጋር ሰለመች። ስሟንም ወደ "ቀመር" ቀየረች። አራት ልጆቻቸውም ወላጆቻቸውን በመከተል መስገድና ሂጃብ መልበስ ጀመሩ።
ከጽዮናዊው ማህበረሰብ ጋር የተደረገ ግጭት፦ መስለማቸውን ካስታወቁ በኋላ በእስራኤል ውስጥ የነበራቸው ሕይወት ወደ ሲኦል ተቀየረ። የግድያ ዛቻ ይደርሳቸው ነበር፣ የእስራኤል መንግስት የሚሰጣቸውን እርዳታ አቋረጠ፣ "ከዳተኞች" ተብለውም ተፈረጁ። ዩሱፍ አካባቢውን ለቀው እስኪወጡ ድረስ ቤተሰቡን ለማስተዳደር በጣም ዝቅተኛ የሆኑ ስራዎችን ለመስራት ተገደደ።
ከእስልምና በኋላ፦ ታላቁ ውዝግብ
ዩሱፍ ኻጣብ "ዝምተኛ" ሙስሊም አልነበረም፤ ይልቁንም ጽዮናዊነትን አጥብቆ የሚቃወም الداعية (ዳዒ/ሰባኪ) ሆነ፦
የ"Revolution Muslim" ድርጅትን መመስረት፦ ወደ አሜሪካ ከተመለሰ በኋላ፣ በአሜሪካ እና በእስራኤል ፖሊሲዎች ላይ ጠንከር ያሉ ንግግሮችን የሚያሰራጭ ድርጅት በኢንተርኔት መስርቶ ነበር።
የህግ ችግሮች፦ በኢንተርኔት የሚያደርጋቸው እንቅስቃሴዎች ከኤፍቢአይ (FBI) ጋር ከፍተኛ ችግር ውስጥ ከተቱት። እ.ኤ.አ. በ2014 "
08/04/2026
ማሻ አላህ አላሁ አክበር ☝🏻
ኦስትሪያዊው የማርሻል አርት ሻምፒዮን ዊሊ ኦት (Willi Ott) እ.ኤ.አ. በ2020 ወደ እስልምና ተለወጠ። በእሱ ጥረትም ባለቤቱና ልጁም ወደ እስልምና ሊገቡ ችለዋል።
አላሁ አክበር ወሊላሂል ሀምድ ወሚና