21/08/2018
እንኳን ለእመቤታችን ቅድስተ ቅዱሳን ድንግል ማርያም ትንሣዔዋ ፍልሰቷ እርገቷ ሁላችሁንም አደረሳችሁ።
ቀሲስ ዶ/ር ዘበነ ለማ ትምህርት "በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች።"
==SHARE SHARE
መዝሙር 44(45)
9 የንጉሦች ሴት ልጆች ለክብርህ ናቸው፤ በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች።
10 ልጄ ሆይ፥ ስሚ እዪ ጆሮሽንም አዘንብዪ፤ ወገንሽን ያባትሽንም ቤት እርሺ፤
11 ንጉሥ ውበትሽን ወድዶአልና፥ እርሱ ጌታሽ ነውና።
Psalm 44 (45)
9 Kings' daughters were among thy honourable women: upon thy right hand did stand the queen in gold of Ophir.
10 Hearken, O daughter, and consider, and incline thine ear; forget also thine own people, and thy father's house;
11 So shall the king greatly desire thy beauty: for he is thy Lord; and worship thou him.
Memeher Zebene Lemma Preaching -"Upon thy right hand did stand the Queen in Gold of Ophir." Filseta
Psalm 44(45) 9 የንጉሦች ሴት ልጆች ለክብርህ ናቸው፤ በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች። 9 Kings' daughters were among thy honourable women: upon thy right hand...
23/01/2018
"ያለ ወንድ ሴት የለም፤ ያለ ሴትም ወንድ የለም"
06/04/2017
" ወይኔ ወይኔ ተንገላታ አማኑኤል ለኔ " ሊቀ.መ ኪነ ጥበብ ወ/ቂርቆስ
==SHARE SHARE
ወይኔ ወይኔ...ወይኔ ወይኔ
ተንገላታ አማኑኤል ለኔ
ወይኔ ወይኔ...ወይኔ ወይኔ
ተንገላታ....አምላኬ ስለኔ
በመስቀሉ ፊት ለፊት ቆማ እንባዋን እያፈሰሰች
ድንግል አለቀሰች እንባዋን እያፈሰሰች አለቀሰች
ወይኔ ወይኔ...ወይኔ ወይኔ
ተገረፈ ኢየሱስ ለኔ
ወይኔ ወይኔ...ወይኔ ወይኔ
ተቸነከረ ኢየሱስ ስለኔ
በመስቀሉ ፊት ለፊት ቆሞ እምባውን እያፈሰሰ ዮሐንስ አለቀሰ
እምባውን እያፈሰሰ አለቀሰ
ስለኛ መከራን የተቀበለው የተንገላታው በፍፁም ፍቅሩ ከኃጢአት ደወያችን ይፈውሰን ይማረን ይቅር ይበለን በመንግሥቱ ያስበን ድንግል ሆይ የልጅሽን ሥቃይና መከራውን አስስብልን ከመስቀሉ ሥር ሆነሽ ያፈሰስሽውን እንባሽን አሳስብልን !!!
http://www.wudasetube.com/watch.php?vid=5cb6df958
Heart Touching Mezmur - KineTibeb -ወይኔ ወይኔ...ወይኔ ወይኔ
ተንገላታ አማኑኤል ለኔ
ወይኔ ወይኔ...ወይኔ ወይኔ
ተንገላታ....አምላኬ
14/10/2016
ከልዩ ልዩ በሽታዎች ከኤች አይ ቪን ጨምሮ የሚያድን: ሙት የሚያስነሳ ጸበል ያለው -በደቡብ ክልል አርባምንጭ ወረዳ አከባቢ የሚገኘው ተዓምረኛው #የዚጊቲ አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ ገዳም ይህ ነው:: ዶክመንተሪ ፊልሙን ተመልክተው ይደመሙ:: የተፈወሱ ብዙ ወገኖቻችን ምስክርነት ሲሰጡ ይታያል! በተለያዩ በሽታዎች የሚሰቃዩ ወገኖቻችን ይህንን ቭድዮ አይተው ወደዚህ ታላቅ ገዳም ሂደው ይፈወሱ ዘንድ #ሼር በማድረግ እናድርስላቸው!
www.wudasetube.com/watch.php?vid=f6f0438aea
EOTC Monasteries -ተዓምረኛው የዚጊቲ አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ ገዳም-Abune G/Menfes Kidus Gedam of Arbaminch (Zigiti)
23/08/2016
"ፍቅርህን አስቤ " የንስሐ ዝማሬ -ዲ/ን ነብዩ ሳሙኤል
✔ሼር
ፍቅርህን አስቤ አነባለሁ፤
ህማምህን አይቼ አለቅሳለሁ
በመስቀል ላይ ደምህን እያዘራህ
በሕማም ሰራሀኝ በመከራ
አይኔን የሰራሀው በምራቅ
መልካሙን ባደረክ ተተፋብህ !
EOTC Mezmur የንስሐ መዝሙር በዲ/ን ነብዩ ሳሙኤል -ፍቅርህን አስቤ አነባለሁ፤
ህማምህን አይቼ አለቅሳለሁ
28/06/2016
ሰኔ -21 "የሰኔ ጎልጎታ"( ሁሉም ሰው ሊፀልየው የሚገባ የእመቤታችን ጸሎት)
አንድ፡ አምላክ፡ በሚሆኑ፡ በአብ፡ በወልድ፡ በመንፈስ ቅዱስ፡ ስም፡ በእውነት፡ እናምናለን፡፡ ልመናዋ፡ ክብሯ የልጅዋም፡ ቸርነት፡ ከወዳጆችዋ ፡ከሁላችን፡ ጋር፡ ይኑር ለዘለዓለሙ፡ አሜን፡፡
አምላክን፡ የወለደች፡ በውስጥ፡ በአፍአ ንጽሕት: የምትሆን፡ የብርሃን፡ እናቱ፡ እመቤታችን እግዝእትነ፡ ማርያም፡ በሰኔ፡ ሃያ፡ አንድ፡ ቀን በጎልጎታ፡ ይኸውም፡ የጌታችን፡ የመድኃኒታችን፡ ኢየሱስ ክርስቶስ፡ መካነ፡ መቃብር፡ በሚሆን እንዲህ፡ ስትል፡ የጸለየችው፡ጸሎት፡ ይህ፡ ነው፡፡
፨ ✔ሼር ✔ሼር ...