Liket college ልቀት

Liket college ልቀት Liket college - creates educated manpower for Ethiopian film & theater industry, for all business a

ልቀት ኮሌጅ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል እና ኪነ-ጥበብ ቢሮ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን የውል ስምምነት ተፈራረመየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል እና ኪነ-ጥበብ ቢሮ በ...
21/08/2026

ልቀት ኮሌጅ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል እና ኪነ-ጥበብ ቢሮ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን የውል ስምምነት ተፈራረመ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህል እና ኪነ-ጥበብ ቢሮ በ2019 በጀት ዓመት ከሲቪል ማህበራት ድርጅቶች (ባለድርሻ አካላት) ጋር በትስስርና በትብብር መስራት በሚያስችሉ ዋና ዋና ተግባራት ላይ ያተኮረ የውል ስምምነት ሰነድ የፊርማ ስነ-ስርዓት አካሂዷል።
ይህ ስምምነት የከተማዋን ባህላዊና ኪነ-ጥበባዊ እሴቶች የበለጠ ለማሳደግ፣ የፈጠራ ዘርፉን ለማጠናከር እና የማህበረሰቡን ተሳትፎ በላቀ ደረጃ ለማረጋገጥ ከፍተኛ ፋይዳ እንደሚኖረው ተገልጿል።
በስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የቢሮው አመራሮችና የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ተወካዮች እንደገለጹት፤ የተደረገው ስምምነት ወደ ተግባር ተሸጋግሮ የሚጠበቀውን ውጤት እንዲያመጣ በቅንጅት እንደሚሰሩ አረጋግጠዋል።

በተዋናይ፣ ደራሲ እና ዳይሬክተር ብሩክ ሞላ አማካኝነት በልቀት ኮሌጅ ሲሰጥ የነበረው የስክሪን ትወና ማስተር ክላስ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።ስልጠናው የስክሪፕት ትንተና ከተዋናዩ አንፃር፣ የተ...
17/08/2026

በተዋናይ፣ ደራሲ እና ዳይሬክተር ብሩክ ሞላ አማካኝነት በልቀት ኮሌጅ ሲሰጥ የነበረው የስክሪን ትወና ማስተር ክላስ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።

ስልጠናው የስክሪፕት ትንተና ከተዋናዩ አንፃር፣ የተዋናይ ስነ-ምግባራት፣ የፊልም ትወና ልዩ ልዩ ባህሪያት፣ ከካሜራ ጋር ቅንጅት እንዲሁም በሌሎች በንድፈ ሀሳብ ገለፃዎች እና ተግባራዊ ልምምዶች የተደገፈ እጅግ የተሳካ ስልጠና ለማካሄድ ተችሏል።

በዚሁ አጋጣሚ ኮሌጃችን የስክሪን ትወና ማስተር ክላሱን በመስጠት የተባበረንን የፊልም ባለሙያ ብሩክ ሞላን ከልብ ያመሰግናል።

ልቀት ኮሌጅ - ህልምዎን እውን የሚያደርጉበት ስፍራ!

***** የማስተር ክላስ ስልጠና በይፋ ተጀመረ*****ልቀት ኮሌጅ ለሁለት ወር የሚሰጠውን ማስተር ክላስ ስልጠና መጀመሩን ዛሬ ሐምሌ 18/2018 ዓ.ም በይፋ አብስሯል።ልቀት ኮሌጅ የፊልም ሙ...
25/07/2026

***** የማስተር ክላስ ስልጠና በይፋ ተጀመረ*****

ልቀት ኮሌጅ ለሁለት ወር የሚሰጠውን ማስተር ክላስ ስልጠና መጀመሩን ዛሬ ሐምሌ 18/2018 ዓ.ም በይፋ አብስሯል።

ልቀት ኮሌጅ የፊልም ሙያ ፍላጎትና ዝንባሌው ላላቸው ሁሉ ያዘጋጀውና በዘርፉ ከፍተኛ ልምድ ባካበቱ እና ተወዳጅ ባለሙያዎች የሚሰጠው ስልጠና ዛሬ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም መስጠት ጀምሯል።

ትምህርቱ ከመጀመሩ አስቀድሞም መምህራን በተገኙበት የ " እንኳን ደህና መጣችሁ ! " አጠር ያለ መርሐ ግብር ተዘጋጅቷል ።

ኮሌጁ ይህንን ስልጠና ለመስጠት በሚያስተዋውቅበት ወቅት የኮሌጁን መልዕክት ተደራሽ በማድረግ የተባበሩትን ግለሰቦች እና ተቋማት ከልብ አናመስግናል።

አያይዞም ኮሌጃችን በአዳዲስ እና ነባር ማለት የአጫጭር፣ ዲፕሎማ እና ዲግሪ መርሐ-ግብሮች የሚሰጠውን ትምህርትና ስልጠና በተጠናከረ ሁኔታ እንደሚቀጥል እንገልፃለን።

📽 ልዩ የፊልም ጥበብ ስልጠና ከልቀት ኮሌጅ🎥 ልዩ የአጭር ጊዜ ስልጠና በታዋቂ እና ተወዳጅ የፊልም ባለሙያዎች፤👉 የምዝገባ ቀን ሐምሌ10/2018 ያበቃልየፊልም ትምህርትን በዲግሪ ደረጃ ለማስ...
23/07/2026

📽 ልዩ የፊልም ጥበብ ስልጠና ከልቀት ኮሌጅ

🎥 ልዩ የአጭር ጊዜ ስልጠና በታዋቂ እና ተወዳጅ የፊልም ባለሙያዎች፤

👉 የምዝገባ ቀን ሐምሌ10/2018 ያበቃል

የፊልም ትምህርትን በዲግሪ ደረጃ ለማስተማር ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመጀመሪያና ብቸኛ የሆነው ልቀት ኮሌጅ ለ2018 ሁለተኛውን ዙር የክረምት አጭርና እጅግ ውጤታማ የስልጠና መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።

💡 አሰልጣኞች

👉 በፊልም አክቲንግ የስልጠና ዘርፍ ዳይሬክተር እና ደራሲ ብሩክ ሞላ፤

👉 በዳይሬክቲንግ ስልጠና ዳይሬክተር አብርሀም ገዛኸኝ፤

👉 በሲኒማቶግራፊ ዘርፍ ሲኒማቶግራፈር ዳንኤል ግርማ፤

👉 በፊልም ጽሑፍ አጻጻፍ ደራሲና አዘጋጅ መዓዛ ወርቁ ይሰጣሉ።

ስልጠናው ቅዳሜና እሁድ በቀን መርሐ -ግብር የሚሰጥ ነው።

💡ለምዝገባ

ስልጠናውን መውሰድ የሚፈልጉ አራት ኪሎ ከትምህርት ሚኒስቴር ጀርባ ኢክላስ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የኮሌጁ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ።

📱 ለበለጠ መረጃ

2519 84 71 71 44/251940 08 99 99 /251930325090

በተጨማሪም በቴሌግራም
መመዝገብ ይችላል።

📽 የፊልም ጥበብ ስልጠና ለምትፈልጉ ልዩ ዕድል!!!🎥 ልዩ የአጭር ጊዜ ስልጠና በታዋቂ እና ተወዳጅ የፊልም ባለሙያዎች ከልቀት ኮሌጅ ተዘጋጅቶላችኋል፤👉 የምዝገባ ቀን ሐምሌ10/2018 ያበቃል...
20/07/2026

📽 የፊልም ጥበብ ስልጠና ለምትፈልጉ ልዩ ዕድል!!!

🎥 ልዩ የአጭር ጊዜ ስልጠና በታዋቂ እና ተወዳጅ የፊልም ባለሙያዎች ከልቀት ኮሌጅ ተዘጋጅቶላችኋል፤

👉 የምዝገባ ቀን ሐምሌ10/2018 ያበቃል

ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በዲግሪ ደረጃ የፊልም ትምህርትን በማስተማር የመጀመሪያና ብቸኛ የሆነው ልቀት ኮሌጅ ለ2018 ሁለተኛውን ዙር የክረምት አጭርና እጅግ ውጤታማ የስልጠና መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።

💡 አሰልጣኞች

👉 በፊልም አክቲንግ የስልጠና ዘርፍ ዳይሬክተር እና ደራሲ ብሩክ ሞላ፤

👉 በዳይሬክቲንግ ስልጠና ዳይሬክተር አብርሀም ገዛኸኝ፤

👉 በሲኒማቶግራፊ ዘርፍ ሲኒማቶግራፈር ዳንኤል ግርማ፤

👉 በፊልም ጽሑፍ አጻጻፍ ደራሲና አዘጋጅ መዓዛ ወርቁ ይሰጣሉ።

ስልጠናው ቅዳሜና እሁድ በቀን መርሐ -ግብር የሚሰጥ ይሆናል።

💡ለምዝገባ

አራት ኪሎ ከትምህርት ሚኒስቴር ጀርባ ኢክላስ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የኮሌጁ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ።

📱 ለበለጠ መረጃ

2519 84 71 71 44/251940 08 99 99 /251930325090 መደወል ይችላሉ።

በተጨማሪም በቴሌግራም
መመዝገብ ይችላል።

📽 የፊልም ጥበብ ስልጠና ለምትፈልጉ ልዩ ዕድል!!!🎥 ልዩ የአጭር ጊዜ ስልጠና በታዋቂ እና ተወዳጅ የፊልም ባለሙያዎች ከልቀት ኮሌጅ ተዘጋጅቶላችኋል፤👉 የምዝገባ ቀን ሐምሌ10/2018 ያበቃል...
17/07/2026

📽 የፊልም ጥበብ ስልጠና ለምትፈልጉ ልዩ ዕድል!!!

🎥 ልዩ የአጭር ጊዜ ስልጠና በታዋቂ እና ተወዳጅ የፊልም ባለሙያዎች ከልቀት ኮሌጅ ተዘጋጅቶላችኋል፤

👉 የምዝገባ ቀን ሐምሌ10/2018 ያበቃል

ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በዲግሪ ደረጃ የፊልም ትምህርትን በማስተማር የመጀመሪያና ብቸኛ የሆነው ልቀት ኮሌጅ ለ2018 ሁለተኛውን ዙር የክረምት አጭርና እጅግ ውጤታማ የስልጠና መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።

💡 አሰልጣኞች

👉 በፊልም አክቲንግ የስልጠና ዘርፍ ዳይሬክተር እና ደራሲ ብሩክ ሞላ፤

👉 በዳይሬክቲንግ ስልጠና ዳይሬክተር አብርሀም ገዛኸኝ፤

👉 በሲኒማቶግራፊ ዘርፍ ሲኒማቶግራፈር ዳንኤል ግርማ፤

👉 በፊልም ጽሑፍ አጻጻፍ ደራሲና አዘጋጅ መዓዛ ወርቁ ይሰጣሉ።

ስልጠናው ቅዳሜና እሁድ በቀን መርሐ -ግብር የሚሰጥ ሲሆን ከሀምሌ 11/2018 ጀምሮ መሰጠት ይጀምራል።

💡ለምዝገባ

አራት ኪሎ ከትምህርት ሚኒስቴር ጀርባ ኢክላስ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የኮሌጁ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ።

📱 ለበለጠ መረጃ

2519 84 71 71 44/251940 08 99 99 /251930325090 መደወል ይችላሉ።

በተጨማሪም በቴሌግራም
መመዝገብ ይችላል።

🎬 የክረምት ልዩ የፊልም ስልጠና — ህልሞን ወደ ስክሪን ይቀይሩ!ብቁና ተፈላጊነቶን የሚያረጋግጡበት ብቸኛ የፊልም ኮሌጅ! ዘንድሮ ክረምቱን በአጭር ጊዜ ስልጠና ራስዎን ያብቁ።ለምን እኛን ይመ...
16/07/2026

🎬 የክረምት ልዩ የፊልም ስልጠና — ህልሞን ወደ ስክሪን ይቀይሩ!
ብቁና ተፈላጊነቶን የሚያረጋግጡበት ብቸኛ የፊልም ኮሌጅ! ዘንድሮ ክረምቱን በአጭር ጊዜ ስልጠና ራስዎን ያብቁ።
ለምን እኛን ይመርጣሉ?
🎓 በዲግሪ እና በዲፕሎማ ደረጃ ሰፊ አማራጮች
👨‍በዘርፉ እውቅናና ልምድ ባላቸው ብቁ መምህራን የሚሰጥ
🎥 ዘመናዊና ምቹ የመማሪያ ክፍሎች እንዲሁም የፊልም ማቴሪያሎች የተሟሉለት
📌 መምጣት ካልቻልን ማመን ከባድ ነው! መጥተው በተግባር ይመልከቱ፣ ልዩነቱን ያረጋግጡ።
ይቀላቀሉን —ክረምቱን በፊልም ጥበብ አብረን እንልፈው

📽 ልዩ የፊልም ጥበብ ስልጠና ከልቀት ኮሌጅ🎥 ልዩ የአጭር ጊዜ ስልጠና በታዋቂ እና ተወዳጅ የፊልም ባለሙያዎች፤👉 የምዝገባ ቀን ሐምሌ10/2018 ያበቃልየፊልም ትምህርትን በዲግሪ ደረጃ ለማስ...
16/07/2026

📽 ልዩ የፊልም ጥበብ ስልጠና ከልቀት ኮሌጅ

🎥 ልዩ የአጭር ጊዜ ስልጠና በታዋቂ እና ተወዳጅ የፊልም ባለሙያዎች፤

👉 የምዝገባ ቀን ሐምሌ10/2018 ያበቃል

የፊልም ትምህርትን በዲግሪ ደረጃ ለማስተማር ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የመጀመሪያና ብቸኛ የሆነው ልቀት ኮሌጅ ለ2018 ሁለተኛውን ዙር የክረምት አጭርና እጅግ ውጤታማ የስልጠና መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።

💡 አሰልጣኞች

👉 በፊልም አክቲንግ የስልጠና ዘርፍ ዳይሬክተር እና ደራሲ ብሩክ ሞላ፤

👉 በዳይሬክቲንግ ስልጠና ዳይሬክተር አብርሀም ገዛኸኝ፤

👉 በሲኒማቶግራፊ ዘርፍ ሲኒማቶግራፈር ዳንኤል ግርማ፤

👉 በፊልም ጽሑፍ አጻጻፍ ደራሲና አዘጋጅ መዓዛ ወርቁ ይሰጣሉ።

ስልጠናው ቅዳሜና እሁድ በቀን መርሐ -ግብር የሚሰጥ ሲሆን ከሀምሌ 11/2018 ጀምሮ መሰጠት ይጀምራል።

💡ለምዝገባ

ስልጠናውን መውሰድ የሚፈልጉ አራት ኪሎ ከትምህርት ሚኒስቴር ጀርባ ኢክላስ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ላይ በሚገኘው የኮሌጁ ሬጅስትራር ጽ/ቤት በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ።

📱 ለበለጠ መረጃ

2519 84 71 71 44/251940 08 99 99 /251930325090

በተጨማሪም በቴሌግራም
መመዝገብ ይችላል።

Address

4 Kilo
Addis Ababa
1000

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Liket college ልቀት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share