09/02/2026
ጀግናው ወ ጣት ትውልደ ኢትዮጵያዊ በኦሮምያ በምሥ/ ወለጋ በነቀምቴ ቤኬጀማ ክ /ከተማ ቀበሌ 06 ከ23 (ከሃያ ሦስት ዓመት በፊት ተወልዶ የቅድመ አያት አባቶቹን የደም ውስጥ የጀግንነት ወኔ ይዞ
የኢትዮጵያ አየር ሀይል 90 ዓመቱን በተመሣሣይ እለት በአሜሪካ አየር ሀይል ውስጥ ተመርጦ ሥልጠናውን ጨርሶ በዕለቱ ከስምንት መቶ አሥራ ዘጠኝ ተመራቂዎች ጋር ኢትዮጵያዊዉ በማዕረግ የተመረቀው ወጣት ሶለን አድጎልኝ መኮንን በኔ በወላጅ አባቱ በኩል የትውልድ ግንድ
በንጉሡ በኋይለሥላሤ ዘመነ መንግሥት በ 1928- 1933 ዓ/ም ፋሽስት ጣሊያን ለሁለተኛ ጊዜ ከአርባ ዓመት በኋላ ቂም ይዞ ሀገሪቱን ሲወር ንጉሡ ኢትዮጵያን ለጠላት ትተው ወደ ውጪ (ለንደን )በሸሹበት ጊዜ
በወለጋ ጠቅላይ ግዛት የሌቃ ዱለቻ (የገተማ )ባላባትና ገዢ የነበሩ በላንበራስ ሞጋ እንግዳ
ከሌሎች ከአራቱ ማዕዘናት ከተሠማሩ ጀግኖች ኢትዮጵያዊያን ጋር በመሆን የጣሊያንን ወራሪ ሀይል ሙትና ቁስለኛ አድርገው የአሁንዋን ኢትዮጵያ ያስረከቡን ! በእናቱ በኩል ከጀግናው ኢትዮጵያዊ ፊታውራሪ መኮንን ጀንበሬ በንጉሡ ጊዜ በወለጋ ጠቅላይ ግዛት የነቀምቴ ከተማ ገዢ የነበሩ ! ፋሽስት ጣሊያን በምዕራብ አቅጣጫ ሀገሪቱን ሲወር በከፊታውራሪ ሞሣ ጂጆ ከአጎታቸው ከቀኝ አዝማች አብዲሣ ሞሣ በጠለት ወረራ ጊዜ ከነበሩ አርበኞች ጋር በመቀናጀት በዱር በገደሉ ጠላትን በማሳደድ ሙትና ቁስለኛ በማድረግ በህይወት የተረፈውም ወደ መጣበት መልሰውታል ! በወቅቱ ከነቀምቴ ከተማ ወደ ምስራቅ አ/አ ወደ ሚወስደው መንገድ ላይ በከ ቦንያ የምትባል የጠላት ካምፕ ላይ ፊታውራሪ መኮንንና ጀግኖቹ የጠላትን ቦንብ ጣይ ባለ ሁለት ሞተር የውጊያ አውሮፕለን በማጋየት ! በአካባቢ ተወላጆች ብዙ የተዘመረላቸው ጀግና ናቸው ! ከሙገሣውም በጥቂቱ ሀገሬው ደስ ብሎት በኦሮምኛ እንዲህ አለ መኮንን ጀንበሬ ደፊኖ ጀልቀቤ ፈጫሳ ኢረ ኦሌ ሮቢ ሬፈ ቱሌ ! ብዙ የተባለላቸው ነበሩ በወቅቱ ሆለታ ገነት ማሠልጠኛ ት/ቤት የነበሩ ጀግናው አብዲሣ አጋ እና አርበኞቹ የጥቁር አንበሳ ጦር ከጦርነቱ የተነሳ ወደ ምዕ ኢትዮጵያ በመምጣት የነፊታውራሪ መኮንን ጦር በመቀላቀል ጠላትን አስወግደዋል ! የተቃጠለው የጦር አውሮፕላን ሁለት ሞተሮች በወለጋ ሙዚየም ይገኛል እናም በዘመናት ትውልድ የኢትዮጵያ የአባቶቹ የጀግንነት ውጤት ከኢትዮጵያ ምድር አልፎ እንዲህ ሲገለጥ የጀግናው ኢትዮጵያዊ ትውልድ ደስታው የለቀ ነው እንኳን ደስ አለን እያልኩ ፈጣሪ አምላክ ከህልሞቼ ውስጥ አንዱ በልጅነቴ አየር ሀይል ለመሆን አመኝ ነበር በልጄ ፈጣሪ መልስ ሆኖኛል ።
አንግዲህ ወገኔ ወላጆች ህልማችሁ በእናንተ ባይፈጸም በልጅህ ይፈፀማል እመን ወገኔ መልካም ዕድል እያልኩ እንዲህ ሲሆን ትልቁ የእግዚአብሔር እርዳታ ሲሆን የሰውም ድርሻ አለበት ለዚህ ብቃት ለማመስገን ፍቀዱልኝ ?
1ኛ ፈጣሪ አምላክ እግዘብሔርን
2ኛ ወልዳ ደክማ ያሳደገችውን እናቱን ውድ ባለቤቴና ወንድም እህቶቹ ወዳጅ ዘመዶቹ እና ጎረቤት የቤኬጀማ መካነኢየሱስ ማ/ምዕመናን
3ኛ የቤቴል መዋዕለ ሕፃናት ባለ ራዕይና የት/ቤቱ ሀላፊ ወንድም ተስፋዬ ወዳጆና በወቅቱ የነበሩ ትጉ መምህራን
4ኛ ለነቀምቴ ካቶሊክ ት/ቤት አስተዳደርና ለወንድም ትንሳኤ እና መ/ምህራን
5ኛ ለ4ኪሎ ዮኒቨርሲቲ እና አ/አ ለሚገገኘው ሴሚኔሪ ! ባጠቃላይ የሁሉም ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ ውጤት ወጣቱም በተግባር ስለተረጎመው ለሱም ክብር አለኝ እንኳን ደስ አለን ወጣቶች በተለያየ የሥራ መሥክ ሀገራቸውን እንደሚያስጠሩ አልፎም እንደሚያገለግሉ አባቶች እናቶች ተስፋ አለን በ
19/12/2025
#ማሳሰቢያ
ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት
ባሉበት
-------
ጉዳዩ፦ በ2018 ዓ/ም የተመዘገቡ አዲስ ተማሪዎችን ዝርዝር መረጃ እንድትልኩ ስለማሳሰብ ይሆናል፤
-----------------------------------------------------------------------------------------
የፌዴራል መንግስት አስፈፃሚ አካላት ስልጣን እና ተግባር ለመወሰን የወጣ አዋጅ 1263/2014 ዓ.ም እና የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ለማቋቋም በሚኒስትሮች ምክርቤት በወጣ ደንብ ቁጥር 515/2014 ዓ.ም መሰረት በተሰጠው ስልጣን እና ተግባር የትምህርት ጥራትና አግባብነት ለማስጠበቅ እና ለመከታተል ያስችለው ዘንድ በመመሪያ 987/2016 ዓ.ም አንቀፅ 17 ንኡስ አንቀፅ 2 መሰረት አዲስ ተማሪዎችን ዝርዝር መረጃ ወቅቱን ጠብቆ ለባለስልጣኑ መላክ እንዳለባችሁ ተደንግጓል፡፡
በመሆኑም በተቋማችሁ ፈቃድ በተሰጣችሁ ትምህርት መስኮች፣ ትምህርት ደረጃ፣ መርሃ ግብር እና ካምፓስ በ2018 ዓ.ም የመዘገባቸውን አዲስ ተማሪዎች ብቻ ከዚህ በፊት በተላከው ቅጽ መሰረት ዝርዝር መረጃውን እስከ ታህሳስ 25/ 2018 ዓ.ም በሶፍት እና በሃርድ ኮፒ እንድትልኩ እናሳስባለን፡፡
10/11/2025
የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል አንድ ባለሙያ በወር ውስጥ ከ60 ሰዓት በላይ የትርፍ ሰዓት ክፍያ መከፈል እንደሌለበት የሚገልፅ ደብዳቤ ከዩንቨርስቲው ፕሬዝዳንት ደርሶታል።😒
29/10/2025
ማስታወቂያ
የRemedial ፕሮግራም ምደባ እየተጠባበቃችሁ ላላችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤
በ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ተቋማት በሚያስተላልፉት ጥሪ መሰረት የ Remedial ፕሮግራሙን እንድትከታተሉ እናሳውቃለን።
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች
1. Website: https://student.ethernet.edu.et
2. Telegram bot:
ትምህርት ሚኒስቴር
24/10/2025
Baankiin Biyyaalessaa Itti fayyadama Herrega Baankii Dhuunfaafi Qaama 3ffaa ilaalchisuun ibsa baase
AMN PLUS- Onkoloolessa 14/2018
Baankiin Biyyaalessaa Itti fayyadama Herrega Baankii Dhuunfaafi Qaama 3ffaa ilaalchisuun ibsa baaseera.
Baankichi aangoo Labsii Lakk. 1359/2017 isaaf kenname irratti hundaa'uun qorannoo taasiseen maamiltootni baankii hedduun keessumaa ammoo dhaabbileen daldalaafi namootni dhuunfaa, herrega Baankii dhaabbata gibira sassaabuuf galmeessisaniin alatti herrega Baankii dhuunfaa isaanii ykn qaama 3ffaa fayyadamuun sochii maallaqaafi daldala garaa garaa akka adeemsisan mirkaneeffachuu beeksiseera.
Gochi kun hordoffiifi to'annoo Abbaa Taayitaa gibira sassaabu jalaa miliquuf tattaaffii taasifamu ta'uurra darbee maallaqni sochiirra jiru kan yakka raawwachuun argame ykn gocha shororkeessummaa wajjin wal qabachuu akka malu ibseera.
Gochoota akkasii hambisuuf baankichi tarkaanfii qindaa'aa fudhachuuf murteessuu eereera.
Haaluma kanaan, fayyaalessummaafi amanamummaa sirna faayinaansii eeguuf Baankiin Biyyaalessaa, baankotni hundumtuu odeeffannoo herrega baankii maammiltoota isaanii sochii daldalaafi gocha seera dhabeessaaf itti fayyadaman qindeessanii akka ergan yaadachiiseera.
10/10/2025
የመንግሥት የዩኒቨርሲቲ ምደባ ሊቆም ነው፤ ሚኒስትሩ 'ጥራት የሌላቸውን በቢሊዮን አንደጉም' አሉ
የትምህርት ሚኒስትር ፤ በተማሪዎች መመረጥ ያልቻሉ ዩኒቨርሲቲዎችን መንግሥት ለሌሎች አገልግሎቶች ሊያውል ይችላል ሲል ማስጠንቀቂያ ሰጠ።
ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) በቅርብ ዓመታት ውስጥ ትምህርት ሚኒስቴር የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ምደባ እንደሚያቆም ገልጸዋል። በምትኩም ተማሪዎች በራሳቸው በመረጡት ዩኒቨርሲቲ መማር እንደሚጀምሩ አስታውቀዋል።
ሚኒስትሩ ይህ ውሳኔ ምክንያታዊ መሆኑን ሲያስረዱ፣ በተማሪዎች ለማይመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች መንግሥት በቢሊየን የሚቆጠር በጀት መመደቡ ተገቢ አይሆንም ብለዋል።
በተጨማሪም፣ "እንደከዚህ ቀደሙ አንዴ ዩኒቨርሲቲ ተከፍቷልና በዚሁ ይቀጥላል የሚባል አሰራርም እንደማይኖር" አስረድተዋል።
ይህ የተገለጸው የትምህርት ሚኒስቴር ከመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የቁልፍ ተግባራት የፊርማ ስነሥርዓት በዛሬው ዕለት ባካሄደበት ወቅት መሆኑን ኢፕድ ዘግቧል።
"በተማሪዎች መመረጥ ያልቻሉ ዩኒቨርሲቲዎችን መንግሥት ለሌሎች አገልግሎቶች ሊያውል እንደሚችል ጥርጥር አይግባችሁ" ያሉት ሚኒስትሩ ዩኒቨርሲቲዎች ተመራጭ ሆነው ለመቀጠል፣ የመማር ማስተማር ሥርዓታቸው ጥራት ያለው እንዲሆን መስራት እንደሚጠበቅባቸው ማሳሰቢያ ተሰጥቷቸዋል።
09/10/2025
!
Daballiin miindaa haaraan kaffalamuu eegaleera ️.
Daballii miindaa haaraa kun fuulbana irraa eegalee hojiirra kan oolu kaleessa irra kafalamuu kan eegaledha.
Yunivarsiitiiwwan hedduun kaffaltii eegaluu isaanii mirkaneeffachuu dandeenyeerra.
Dabalaan kun hanga fuulbana 30tti akka kaffalamuuf kan karoorfame yoo ta’u, dhaabbileen tokko tokko kaffaltiin isaanii akka hin harkifanneef daballii kana maallaqa ofii irraa kaffalanii akka deebisan qajeelfamni kennameera.
09/10/2025
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ የተከለከሉ እና የእርምት እርምጃ የሚያስከትሉ ተግባራት
-------------------------------------------------------------------------------------------------
** ፈቃድ ባልተገኘበት ተቋም ስልጠና መስጠት፤
** ባልተፈቀደለት የሥልጠና መስክ ስልጠና እየሰጠ የተገኘ ተቋም፤
**ፈቃድ ሳያድስ ሲያስተምር የተገኘ ተቋም፤
** በባለሥልጣኑ ከተሰጠው የደረጃ ስያሜ ውጪ ሌላ የደረጃ ስያሜ ሲጠቀም የተገኘ ተቋም፤
** በሀገር አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ከሚያዘጋጀው የሙያ ደረጃ እና ስርዓት ትምህርቱ ወጭ ሲያሰለጥን የተገኘ ተቋም፤
** የሥልጠና መስክ አሰልጣኞች አዛውሮ ወይም ቀይሮ ሲገኝ፤
** ስልጣን ባለው አካል የወጡ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና መግቢያ መስፈርቶችን ያላሟሉ ሰልጣኞችን ተቀብሎ ስልጠና የሰጠ ተቋም፤
** ከተፈቀደለት ሰልጣኝ ቁጥር በላይ መዝግቦ ሲያሰለጥን የተገኘ ተቋም፤
** የተማሪ መረጃ አያያዝ፣ አጠባበቅና አላላክ፤
** ባለሥልጣኑ የተሰጠውን የፈቃድ እና ፈቃድ እድሳት ደብዳቤ በግልጽ ለተገልጋዩ ህብረተሰብ በሚታይ ሁኔታ ያለጠፈ ወይም ያላሳወቀ ተቋም፤
** ባለሥልጣኑ የተሰጠውን የፈቃድ እና ፈቃድ እድሳት ደብዳቤ በግልጽ ለተገልጋዩ ህብረተሰብ በሚታይ ሁኔታ ያለጠፈ ወይም ያላሳወቀ ተቋም እና
** ሐሰተኛ ሰነዶች እና ትክክለኛ አድርጎ ማቅረብ ናቸው፡፡
https://t.me/Exit_Exam_Ethio
07/10/2025
Waa'ee vaayiresii tiruu gosa "B" qabxiiwwan ijoo shan (5)
1. Dandeettiin namaa namatti darbuu isaa kan HIV irraa harka 100 (100X) caala. Walqunnaamtii saalaan, meeshaalee qara qabaniin, akkasumas haadha irraa gara daa'imaatti daddarba.
2. Namni vaayiresii kanaan qabame mallattoo kamuu osoo hin argisiisin waggoota dheeraa turuu danda'a, yeroo kana keessatti vaayiresichi gara nama biraatti ni daddarba.
3. Vaayiresiin kun yoo hordofamuu fi yaalamuu baate, waggoota dheeraa booda dadhabuu tiruu fi kaanserii tiruu fiduu danda'a.
4. Namni kamuu qoratamee dhiiga isaa keessa vaayiresiin kun hin jiru yoo ta'e talaallii isaa fudhatee vaayiresii kana ofirraa dhorkuu danda'a.
5. Vaayiresiin kun qoricha antivirals (farra vaayiresii) dhaan ni yaalama.
06/10/2025
Ethiopian doctors are leaving their homeland in search of fair pay and humane living conditions a painful consequence of the growing hopelessness within our collapsing health system. When those trained to heal lose faith in the system, it’s not just a brain drain
it’s a national alarm.
These are Giant surgeons who are very heart of Ethiopian Surgical community