ፍትህ ለዘንድሮ 12ተኛ ተፈታኞች

ፍትህ ለዘንድሮ 12ተኛ ተፈታኞች

Share

Justice for grade 12 students Justice for grade 12 students Justice for grade 12 students

Photos from ፍትህ ለዘንድሮ 12ተኛ ተፈታኞች's post 31/03/2022

Mnew zm alachu ፍትህ ለዘንድሮ 12ተኛ ተፈታኞች

Photos from ፍትህ ለዘንድሮ 12ተኛ ተፈታኞች's post 22/03/2022

Wey ግሩም ፍትህ ለዘንድሮ 12ተኛ ተፈታኞች

20/03/2022

ይሄን አይታቹታል 👇👇👇👇 ፍትህ ፍትህ ለዘንድሮ 12ተኛ ተፈታኞችድፍትህ ለዘንድሮ 12ተኛ ተፈታኞችኛፍትህ ለዘንድሮ 12ተኛ ተፈታኞችኞፍትህ ለዘንድሮ 12ተኛ ተፈታኞች

18/03/2022

ኧረ ዛሬም ደገሙት ፍትህ

17/03/2022

ትምህት ሚኒስተር ፍትህ ለዘንድሮ 12ተኛ ተፈታኞች

17/03/2022

ሳታነቡ እንዳታልፉ

16/03/2022

Birish ❌❌❌

16/03/2022

hahahahhahah ፍትህ ለዘንድሮ 12ተኛ ተፈታኞች join 👈👈👈👈👈

Photos from ፍትህ ለዘንድሮ 12ተኛ ተፈታኞች's post 16/03/2022

❗️❗️❗️ለትምህርት ሚኒስቴር
ከተማሪዎች የተላከ መልዕክት በቻናላችን በኩል እንድናደስላቸው ስለየቁ እንሆ 👇👇👇👇

ትምህርት ሚንስቴር የ 2013/14 የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ላይ #በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ግፍ ነው የሰራው።

1- ገና ሲጀመር የ10ኛ ክፍል ማትሪክ ፈተና ያለ ምንም #ስርቆት ከተጠናቀቀ ቦሀላ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ማለፊያውን በጣም ዝቅ በማድረግ ወዳቂውን ተማሪ እንደገፍ ማሳለፍ።

2- በ11ኛ ክፍል የት/ት ዘመን 2012 በተከሰተው የኮሮና ወረርሽኝ 2ኛው ሴሚስተር #ሳይማሩ ቀርቷል፣ እንዲሁ ተማሪዋቹ ከ8 ወር በላይ ያለ ት/ት ቤታቸው እንዲቀመጡ ተደርጓል። እናም ተማሪዎች በ2013 አ/ም የ11ኛ ክፍልን #ሳይጨርሱ 12ኛ ክፍል እንዲገቡ ተደረገ።

4- ከዛም የመንግስት ት/ት ቤት ተማሪዎች 12ኛ ክፍልን ሲማሩ ግን እንደድሮው በተከታታይ ቀናት አልነበረም፤ በሳምንት #ሶስት ቀናት ነበር የተማሩት፣ በተመሳሳይ የግል ት/ት ቤቶች ግን #ሙሉ ሳምንቱን አንድም ቀን ሳይዘሉ ነበር ሲያስተምሩ የከረሙት።

5- ይህ ታድያ ለአብዛኞቹ የመንግስት ት/ት ቤቶች መፅሀፍትን ለመጨረስ #በቂ ጊዜ አልነበረም። በግል ት/ት ቤቶች ግን መፅሀፍትን በተያዘላችው ጊዜ መጨረስ ችለዋል።

6- እንዲሁም በ2013 በተቀሰቀሰው ጦርነት፥ በጦርነት አካባቢዎች የነበሩ #ተማሪዎች ለጥናት እና ለመማር ማስተማር አስችጋሪ በሆነ ሁኔታ ውስጥ ነበር ያሳለፉት።

እንደ ከዚ በፊቱ መንግስት የ12ኛ ክፍል ማትሪክ ፈተና በሚሰጥባቸው ቀናት #የኢንትርኔት አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ይዘጋል ተብሎ ሲጠበቅ ነበር። ነገር ግን አገልግሎቱ በ እንዲሰራ ተደርጎ ነበር።

ፈተናዎቹ ሲሰጡ በነበረው መጭበርበር ሙሉ በሚባል ደረጃ ፈተናዎቹ በተለያዩ ማህበራዊ ድህረገፃች #ተለቀቁ።
ላንብብ ብሎ ደብተሩን የያዘው ተማሪ እንደ ጅል ጥናቱን ትቶ ስልኩን ይዞ የነበረው እንደ ብልህ ነው የታየው። ፈተናዎች በ ... በስርአት በቀይ እስብርቶ መልሳቸው ተከቦበት ነበር የወጡት። ከዚህም ባለፈ ፈተናዎቹ ከባድ ነበሩ የመንግስት ተማሪዎች በፍፁም #ያልተማሯቸው የ 11ኛ ክፍል 2ኛ ሴሚስተር እና እና የ12ኛ ክፍል ጥያቄዎች ተካተውበት ነበር።

ታድያ ይህን ሁሉ በመረዳት መንግስት ተማሪዎችን መርዳትና መደገፍ ሲገባው ጭራሽ ማለፊያው ታይቶ #በታሪክ የማይታዋቅ ሆኗል።
ከዚህም ይባስ ተብሎ በመጨረሻ ቀን የተሰጠው ፈተና በቀን ብዛት ወሬው ደርሶት ከተለቀቀው የሰራው ምስኪኑ ተማሪ ስለበዛ ፈተና እንዳይያዝ ተደረገ።
ማለትም ለተፈጥሮ ሳይንስ ከ #600 እንዲያዝ ፤ ለማህበራዊ ሳይንስ ከ #500 እንዲያዝ ሆነ።

አስተውሉ👇
ማለፊያ ለወንድ በ ተፈጥሮ ሳይንስ #363

ይህ ማለት ፈተናው ከ 700 የሚያዝ ቢሆን ማለፊያ #423 ሊሆን ነው ማለት ነው።

ከዚ በፊት የሚታወቀው የግል ሴክተሩ በደንብ እንዲሰራበት ማለፊያ ዝቅ ሲደረግ ነበር ባሁኑ ግን እንዲያውም #300 ሆኗል።
#የደሀ ልጅ ጎዳና ላይ ይውደቅ የሚል ውሳኔ ተላልፏል። ከአንድ ት/ት ቤት እንዴት ሁሉም ተማሪ ይወድቃል? በአሁኑ የታየው እንግዲ ይሄው ነው ከአንድ ት/ት ቤት አንድም ሰው ማለፍ ያልቻሉባቸው ብዙ የ መንግስት ት/ት ቤቶች ናቸው።

ተማሪ እንዳይማር የሚደረግበት ጊዜ ላይ ደርሰናል።

❗️ት/ት ሚኒስቴር በአስቸኳይ ማስተካከያ ያድርግ #ማለፊያ በደንብ ይቀንስ፣ #ለግል መግቢያም ያስተካክል እናም በጦርነቱ ለተጎዱ አካባቢዎች በደንብ ማስተካከያ ይወሰድ።

#ሼር
ፍትህ ለፍትህ ለዘንድሮ 12ተኛ ተፈታኞችሮፍትህ ለዘንድሮ 12ተኛ ተፈታኞች ፍትህ ለዘንድሮ 12ተኛ ተፈታኞችችፍትህ ለዘንድሮ 12ተኛ ተፈታኞች

Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Address

Addis Ababa