26/08/2022
እንኳን ለ2015 የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያልን የተማሪዎች ምዝገባ ቀናትና እና ለምዝገባ መሟላት ያለባቸው ቅድመሁኔታዎችኝ ከዚህ በታች እንድትመለከቱ እናሳስባለን
20.12.2014
Arabsa Kindergarten and Primary school is a government school found in Lemi Kura Sub-city woreda/district 04 Addis Ababa Ethiopia. Established in 2018 G.C
26/08/2022
እንኳን ለ2015 የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያልን የተማሪዎች ምዝገባ ቀናትና እና ለምዝገባ መሟላት ያለባቸው ቅድመሁኔታዎችኝ ከዚህ በታች እንድትመለከቱ እናሳስባለን
20.12.2014
30/07/2022
ለትምህርተቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ!!
የ2014 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ካስፈተናቸው 472 ተማሪዎች መካከል 95.76% ማሳለፍ ችለናል፡፡
ይህ ውጤት እንዲመዘገብ ድጋፍ ያደረጋችሁ አካላት በሙሉ ምስጋናችን ይድረሳችሁ፡፡
የአራብሳ አጸደ ህጻናትና የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት አስተዳደር
21.11.2014
10/07/2022
የ2014 ዓ.ም የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ለወላጆች ያቀረብም ሲሆን ከውይይት በኋላ የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የዕውቅናና የሽልማት መርሀግብር አከናውነን የተማሪዎች ውጤት መግለጫ ካርድ/ሰርተፊኬት መስጠት ችለናል
03.11.2014
Guyyaa 30/10/2014
BARATTOOTA FI MAATII BARATTOOTA HUNDAAF
Kaardiin(certificate) bara 2014 ALI kan kennamu Dilbata dhufu Adoolleessa 3/2014 ALI yoo ta’u,dabalataanis gaafuma sana gabaasni hojii ji’a ja’aas waan ibsamuuf maatiin barattootaa ganama sa’aatii 2:30 irratti akka argamtan kabajaan isin beeksifna.
Qabxiileen mariis:-
1ffaa Hojiilee ji’a jahan darban hojjetaman ibsuun mariin ni taasifama.
2ffaa Barattoota qabxii olaanoo fidaniif beekamtiin ni kennama.
3ffaa Kaffaltiin misooma mana barumsaa kan bara 2015 ni murteeffama.
4ffaa Kaardiin bu’aa barattootaa ibsu ni kennamaaf.
Hubachiisa:-Mariin maatii barattootaa waliinii sa’aatii 4:30 irratti waan xumuramuuf sa’aatii walgahichaa kabajuun barbaachisaadha
05/07/2022
የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና የአማርኛው መርሀ ግብር በዛሬው እለት በሰላም ያለምንም ችግር ተጠናቋል፡፡ በነገው እለት የአፋን ኦሮሞ ፈተና ይጠናቀቃል፡፡ በዛሬው እለት ፈተናቸውን ያጠናቀቁ ተማሪዎች ድጋ ለሚሹ ህጻናት ተደራሽ እንዲሆን ዩኒፎርም፣እርሳስ፣መቅረጫና ላጲስ አበርክተውልናል፡፡እናመሰግናለን፡፡መልካም እድል!!
29/06/2022
Arabsa Primary School ለተማሪዎችና ለወላጆች:
ቀን 22/10/2014 ዓ.ም
አራብሳ አጸደ ህጻናትና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቴክኖሎጂን መሰረት ያደረገ አገልግሎት ተግባራዊ በማድረግ ላይ መሆኑ ተገለጸ፡፡
ትምህርት ቤቱ ተግባራዊ ካደረጋቸው አገልግሎቶች መካከል አንዱና ዋነኛው ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር 9715 አጭር የጽሁፍ መልዕክት ማስተላለፊያ መስመርን በመጠቀም ከተማሪ ወላጆች፤መምህራንና ከትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ ጋር በቀላሉ ግንኙነት መፍጠር የተቻለበት አሰራር መሆኑን የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አቶ ጌትነት ገብረሚካኤል ገልጸው አገልግሎቱም በትምህርት ቤት ደረጃ ተግባራዊ ሲደረግ በአዲስ አበባም ሆነ በሀገር በአቀፍ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑን አስታውቀዋል ፡፡
ርዕሰ መምህሩ አክለውም ትምህርት ቤቱ 8,500 ተማሪዎችን ተቀብሎ በማስተማር ላይ የሚገኝ እንደመሆኑ ቀደም ሲል ከተማሪ ወላጆች ጋር የነበረው ግንኙነት በደብዳቤ ስለነበር ለወረቀትና ቀለም ሲወጣ የነበረውን ከፍተኛ ወጪ ማስቀርት ከማስቻሉ ባሻገር የሰው ጉልበትና የማባዣ ማሽን አቅምን በአግባቡ ለመጠቀም መቻሉን ገልጸው ለአገልግሎቱም በወር 2,800 ብር ለኢትዮ ቴሌኮም እንደሚከፈል አስረድተዋል፡፡
ትምህርት ቤቱ ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢንተርኔት አገልግሎት በመጀመሩ መምህራን በአይ ሲቲ ላብራቶሪ የሚፈልጉትን መረጃ ማግኘት ከመቻላቸው ባሻገር ትምህርት ቤቱ በውጭ ሀገር ከሚገኙ መሰል ትምህርት ቤቶች ጋር የስራ ግንኙነት ፈጥሮ ልምድ መቅሰም መቻሉን አቶ ጌትነት አስታውቀዋል፡፡
መምህር ዳንኤል መኮንን በትምህርት ቤቱ የሒሳብ ትምህርት መምህር ሲሆኑ ትምህርት ቤቱ አጭር የጽሁፍ ማስተላለፊያ መስመሩን መጠቀም መጀመሩ ከመምህራንም ሆነ ከሌሎች የአስተዳደር ሰራተኞች ጋር ባሉበት በቀላሉ መገናኘት እንዳስቻለው ሲገልጹ ተማሪ ዮርዳኖስ ገብረኪዳን በበኩላ ቀደም ሲል ከትምህርት ቤት ለወላጆቻቸው የሚላኩ መልዕክቶች በወረቀት እንደነበሩ ገልጻ አሁን ግን በአጭር የጽሁፍ መላኪያ ቁጥሩ በቀላሉ መገናቸት መቻሉን ጠቁማለች ፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- [email protected]
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
ባልታጠበ እጅ አይንዎን አፍዎን እና አፍንጫዎን ባለመንካት በዙሪያዎ ላሉ ሰዎች አርአያ ይሁኑ!
19/05/2022
Join our telegram channel
06/05/2022
የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት በዛሬው ዕለት ባዘጋጀው ኤግዚብሽን ላይ የትምህርት ቤታችን ተማሪዎች ዘመናዊ ዳንስና ባህላዊ ጭፈራ ማቅረብ ችለዋል
አራብሳ 07.08.2014