ማስታወቂያ
የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NG*T) የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ
ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 የትምህርት ዘመን የድህረምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ላላቸው አመልካቾች የሚሰጠው የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NG*T) ምዝገባ የሚካሄደው ከሐምሌ 24 - ነሐሴ 05/2016 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ የመመዝገቢያው ቅጽ ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በሟሟላት በ https://NG*T.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
Ministry of Education Ministry of Education | National G*T
23/01/2023