𝙠𝙖𝙨𝙨𝙖𝙮𝙚-𝙢𝙚𝙠𝙪𝙧𝙞𝙮𝙖 𝕝𝕒𝕝𝕚𝕓𝕖𝕝𝕒

𝙠𝙖𝙨𝙨𝙖𝙮𝙚-𝙢𝙚𝙠𝙪𝙧𝙞𝙮𝙖 𝕝𝕒𝕝𝕚𝕓𝕖𝕝𝕒

Share

እንኮን በሰላም መጣችሁ�

11/01/2022

እንደምን አደርሽ ኢትዮጵያየ💚💛❤🇪🇹

11/01/2022

ለቅዱስ ላሊበላ አጠቃላይ ሆስፒታል ከ2.8 ሚሊዮን ብር በላይ የሕክምና ግብዓቶች ድጋፍ ተደረገ
********************

የአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ከጋሞ ዞን ጤና መምሪያ ጋር በመተባበር ለቅዱስ ላሊበላ አጠቃላይ ሆስፒታል ከ2.8 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸው የህክምና መገልገያ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።

የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ አቶ ተመስገን ተሾመ፥ ድጋፉ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል አሸባሪው ህወሓት ባደረሰው ዝርፊያና ውድመት የተጎዱ ተቋማትን መልሶ ለማቋቋም እየተደረገ ያለውን ጥረት ለማገዝ የተበረከተ ነው ብለዋል።

በዚህም በጦርነቱ ሳቢያ ጉዳት የደረሰባቸው ዜጎች በአቅራቢያቸው የጤና አገልግሎት እንዲያገኙ ለማስቻል ያለመ ነው ብለዋል።

የተጎዱ የጤና ማዕከላትን መልሶ ማቋቋም ከሁሉም ተቋማት እና ዜጎች የሚጠበቅ ተግባር ነው ያሉት ስራ አስኪያጁ፥ የአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታልም መድሃኒቶች እና የንጽህና መጠበቂያዎችን ወደ ላሊበላ አጠቃላይ ሆስፒታል ለማድረስ ጉዞ መጀመሩን መናገራቸውን ከጋሞ ዞን ኮሙኒኬሽን መምሪያ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

የቪዲዮ መረጃዎቻችንን ለማግኘት ትክክለኛውን የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ
https://www.youtube.com/c/EBCworld/
በምስል የሚገኙ መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የኢንስታግራም ገፃችንን ይከተሉ
https://www.instagram.com/ebcnews1/
አጫጭርና ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት የትዊተር ገፃችንን ይከተሉ
https://twitter.com/ebczena
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ
https://t.me/EBCNEWSNOW

Photos from ደራሲ ይስማዕከ ወርቁ's post 11/01/2022
Photos from FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)'s post 03/01/2022
Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Category

Telephone

Website

Address

Kassayemekuriya
Addis Ababa
024680