መልሕቅ

መልሕቅ

Share

ኢትዮጵያ ትቅደም!!!!

04/10/2025

ያበደ አሰላለፍ! VIVA Arsenal!!!!!

04/10/2025

📌 Vacancy Announcement:-

Organization: Ethiopian Pharmaceuticals Manufacturing Share Company (EPHARM)

Position: Medical Representative

Education: BSc in

Location: Addis Ababa

Required No: 4

Minimum Experience: 2 years

Deadline: October 7, 2025

🔗 Vacancy Details
https://doctorsonlinee.com/tag/epharm/

repost

➡️ Share

Photos from Mizan Tepi University MTU's post 30/09/2025
Photos from Ministry of Health,Ethiopia's post 29/09/2025
21/09/2025

ሮይ ኪን

🗣️ "ሊቨርፑል ኒውካስትን 2-0 እየመራ ከኋላ መጥተው ሁለት ጎሎችን ሲያስቆጥሩ ምን እንደተፈጠረ አስታውስ። አሰልጣኙ ባገኘው ነጥብ ረክቷል? በፍፁም አይደለም። ምን እንዳደረገ ተመልከት ወጣቱን ተጫዋች ሪዮ ንጉሞሃን ቀይሮ አስገባው እናም ጨዋታውን አሸንፎ ወጣ። 'እዚህ የመጣሁት ጨዋታውን ለማሸነፍ ነው' የሚል መልዕክትም ነበር ያስተላለፈው።"

"አርሰናል ይህንን አይቶ አሪፍ አቋሙ ላይ ከማይገኘው ማንቸስተር ሲቲ ጋር አቻ በመውጣቱ የሚኮራ ከሆነ ራሱን መጠየቅ አለበት።"

15/09/2025

©ግእዝ የሞቴ ቋንቋ ነው!
--------------------------------------------------------------
ዶክተር በድሉ ዋቅጅራ ለአማራ ክልል ት/ቢሮ ምን አሉ?

" ሕገ መንግሥቱ ካልተሻሻለ በስተቀር አሁን ባለው ሕገ መንግሥት የአማራ ክልል ከግእዝ ይልቅ ብዙ ተናጋሪ ያላቸውን የአገር ውስጥ ቋንቋዎችን በትምህርት ሥርዓቱ ውስጥ ማካተት ነው የሚበጀው" ሲሉ ምክረ ሃሳባቸውን ለBBC Amharic ተናግረዋል።ከዚህ በታች ያለውን ሙያዊ አስተያየታቸውንም እዩት፡፡

"ግእዝ የሞተ ቋንቋ ነው፡፡ይህንን ቋንቋ እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ መስጠቱ እርባና የለውም ብለዋል።
አንድ ቋንቋ የአፍ መፍቻ ተናጋሪ ከሌለው እና ከ25 ሺህ በታች ተናጋሪ ካለው ሞቷል እንደሚባል የሚናገሩት መምህሩ፣ ይህንን "የሞተ ቋንቋ" ከታች ከፍል ጀምሮ መስጠት የተማሪዎችን ጊዜ ማጥፋት እንደሆነ ገልጸዋል።
ቋንቋን የመማር ወሳኝ ዓላማ ለተግባቦት እና ሕይወትን ለመምራት እንደሆነ የሚናገሩት መምህር በድሉ ግን፣ ግእዝ ለተግባቦትም ሆነ ሕይወትን ለመምራት አሁን ላይ ጥቅም የለውም ብለዋል።ሆኖም የግእዝ ቋንቋ ጭራሽኑ በትምህርት መልክ መሰጠት የለበትም የሚል አቋም የላቸውም።

የግእዝ ቋንቋ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ በጀርመን እና በፈረንሳይ ውስጥ ይሰጣል የሚሉት መምህር በድሉ፣ ቋንቋው የሚሰጠው በግእዝ ቋንቋ ምርምር ማድረግ ለሚፈልጉ ብቻ መሆኑን ይጠቅሳሉ።በመሆኑም ትምህርቱ ይሰጥ ከተባለም መሰጠት ያለበት ከ9 ክፍል ጀምሮ ወይም ለአንትሮፖሎጂ፣ ለታሪክ እና ለቋንቋ ጥናት ፍላጎት ላላቸው የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች እንዲሆን መምህሩ ይመክራሉ።
ዩኒቨርሲቲ ከገቡ በኋላ ለአንድ ዓመት የግእዝ ቋንቋ መማራቸውን የሚናገሩት መምህር በድሉ፣ ግእዝ አይጠቅምም የሚል አቋም ባይኖራቸውም፤ የተግባቦት እና የሕይወት ጥቅሙ ውስን የሆነን ቋንቋ ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ መስጠት "ለተማሪዎች የጊዜ ብክነት ነው የሚሆነው" ሲሉ ውሳኔውን ተችተዋል።

"ተማሪዎቹስ ዘጠኝ ዓመት ሙሉ ምንድን ነው የሚማሩት?" ሲሉም በሚኖረው ዝግጅት ላይም ጥያቄ አንስተዋል።
"የትምህርት ዓላማው ተማሪዎች ለወደፊት ሕይወት እንዲዘጋጁ ማድረግ ነው" የሚሉት በድሉ (ዶ/ር)፣ ተማሪዎች በዚህ ዘመን ግእዝን ከሚማሩ 'ፈረንሳይኛ' ቢማሩ እንደሚጠቀሙ ያምናሉ።ግእዝ መሰጠት ያለበት በዚያ ዙሪያ ፍላጎት ላላቸው እና እንደ ታሪክ እና አንትሮፖሎጂ ባሉ የማኅበራዊ ሳይንስ ዘርፎች ላይ ለሚሰማሩ ተማሪዎች እንደሆነም ሙያዊ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

በመቀጠልም ዶ/ር በድሉ ሲናገሩ "ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ የሚሰጠው የግእዝ ቋንቋ ትምህርት ይዘልቃል ብዬ አላስብም፤ ቢዘልቅም ተግባራዊ የሚሆን አይደለም።"በኢህአዴግ አስተዳደር ዘመን በትምህርት ዓይነት መሰጠት ስላለባቸው ቋንቋዎች ጥናት አድርገው እንደነበር ያስታወሱት መምህር በድሉ፣ በጥናታቸው ወቅት "የቋንቋ ብዛት ችግር" እንደነበር አስታውሰዋል።
"አንድ ተማሪ በትምህርት ሕይወቱ ብሔራዊ ቋንቋ፣ የአፍ መፍቻ ቋንቋ፣ የክልሉ የሥራ ቋንቋ እና ሌሎች የውጭ ቋንቋዎችን ይማራል። ይህም በአንድ ቀን ውስጥ ካለው የትምህርት ክፍለ ጊዜ አብዛኛውን የሚወስድ ነው" ብለዋል። በመሆኑም "ለተወሰነ አገልግሎት ወይም ለቤተ ክህነት ብቻ የሚያገለግልን ቋንቋ" ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ መስጠቱ የተማሪዎችን ጊዜ ከማባከን ያለፈ ጠቀሜታ እንደሌለው ያስረዳሉ።በድሉ ዋቅጅራ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ውስጥ ተማሪዎች ሊማሯቸው የሚገቡ ቋንቋዎች የሚወሰኑት ፖለቲካዊ በሆነ መንገድ ነው ሲሉ አካሄዱን ይተቻሉ።
"በምክር ቤት ድምጽ ነው ቋንቋ የሚጫነው" ይላሉ። ሆኖም ልጆች በራሳቸው መወሰን የሚችሉበት ዕድሜ ላይ ካሉ ምርጫው የእነርሱ መሆን እንዳለበት ያምናሉ::

15/09/2025

ፒድተር ዱርሪ:🗣ማንቸስተር ዩናይትድ በነሀሴ አንድ ድል፣ በመስከረም አንድ ድል፣ በጥቅምት አንድ ድል፣ በህዳር አንድ ድል እና በታህሳስ አንድ አሸናፊ ቡድን ነው። ልክ እንደ የወር አበባ ዑደት ነው! በጥር ወር ካላሸነፉ እርጉዝ መሆናቸውን እናውቃለን።"

Football Era!

14/09/2025

የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች

የተፈተኑት 585,882
ያለፉት 48,920
የወደቁት 536,962 ሆነዋል።
----------------------------------
ምን ይባላል?

Want your school to be the top-listed School/college in Addis Ababa?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Telephone

Address

Mizan
Addis Ababa
12