የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንቶች እረፉ ብለናል !
እናንተ በሚሊዮን እየዘረፋችሁ ለመኖር የሚታገል ሰራተኛ ለማፈን አትድከሙ። ይፈርድባችሗል √
Teachers Network
Teachers Network - ኢትዮጵያ
#ታህሳስ1 ቀን የሰራ ማቆም አድማ እንዳታደርጉ እንቅፋት የሚፈጥሩባችሁን ሁሉ ሙሉ መረጃ በዉስጥ ላኩልን።
ካልተጨከነ ነፃነት እና ጥቅም አይከበርም።
#ታህሳስ1 ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ የመላ መንግስት ሰራተኞች የስራ ማቆም አድማ ይጀመራል።
በባርነት መኖር የመረጠ ግን በራሱ ድክመት እያለቃቀሰ እንዳይኖር እንመክራለን። #ንቃ 🔥
መምህራን ኔትወርክ የመንግስት ልሳን እንድትሆን የሚፈልጉ አሉ። እናንተስ ትፈልጋላችሁ ?
"አንፈልግም" የምትሉ React በማድረግ ብቻዋን አለመሆኗን አሳዩዋቸዉ።
08/12/2024
በዚህ በእኛ ገጽ ብዙ ጊዜ እከታተላለሁ ትክክለኛዉንም የሠራተኞችንም እንግልት ታዉቃላችሁ ሳላደንቃችሁ አላልፍም።
ሆኖም ከተማና የዩንቨርስት መምህራን እንጂ ገጠር አከባብ እኛ ዝቅተኛ ደሞዝተኞች አይበዙም።እኔ በጎፋ ዞን በኡባ ደብረ ፀሐይ ወረዳ በሆነች ገጠር ቀበሌ ዉስጥ የማስተምር መምህር ነን በድፕሎማ ከ4609 ጣራ 3648 ነበር እንዴ ህጉ የሚከፈለዉ ግን በፈርሰንት እያደረኩ እና እስከ ቀን 9 እና ከዛ በላይ በሆነ ቀን ደሞዝ በመላኩ ምክንያት እና ያለንበትን ሁኔታ መግለጵ አልችልም።የሐምሌ ወር 30% ያለምንም ምክንያት ቆርጠዉ እስከ አሁን አልተከፈለም።አሁን ደግሞ ማሻሻያዉን የህዳርን እንከፍላለን የጥቅምትን በተህሳስ እንከፍላችዋለን ብሎ አጽድቀዋል።ሠራተኞቹ ስራዉን በአገባቡ እየሰሩ ግን በአገባቡ እኛ በወቅቱ ደሞዝ ማግኘት አልቻልኝም የመምህራን ቅረታ አላቸዉ እኛ ደሞዝ በአገባቡ ክፈሉ የምሉትን ርዕሰ መምህራን ደሞዛቸዉን በማገድ እያስፈራሩ ቆይተዋል።ብዙ የገጠር ቀበልያትና እሩቅ ቦታዎች ስላሉ መምህራን አማራጭ አጥተዉ ዝምታን መርጠዋል።የከተማን እየለዩ ለከንትባ ሰራተኞች በአገባቡ እና በወቅቱ ሙሉ ደሞዝ እየከፈሉ የዙርያዎችን 30% እንደቀልድ በልተዋል።
አሁንም ብሆን የ30% ደሞዛችኝን እና የማሻሻያዉን ከጥቅምት ወር ጀምረዉ እንድከፍሉልኝ
ስሜን እና የስራ ቦታየን መጥቀስ አልፈልግም መረጃዉ ግን 100% እርግጠና እና ትክክል ስለሆኔ ፖስትልን እባክህ🙏🙏
08/12/2024
በመምህርነቴ እኮራለሁ !
እናመሰግናለን 😍
08/12/2024
#2023 | ባሻር አል-አሳድ ለሲቪል ሰራተኞች እና ጡረተኞች 100% የደመወዝ ጭማሪ አድርገው ነበር !
በሶሪያ ውስጥ የመንግስት ስራዎች በጣም ተፈላጊ ነበሩ። ለሰዎች የስራ ዋስትና ሰጥተው ነበር (መባረራቸው ያልተሰማ ነበር)፣ የደረጃ ዕድገትና የደመወዝ ጭማሪም የተረጋጋ ነበር። እንደ መምህራን፣ ዶክተሮች እና የሰራዊት አባላት ያሉ አብዛኞቹ የመንግስት ሰራተኞች በቀን ውስጥ ለጥቂት ሰዓታት ብቻ የሚሰሩ እና በቂ ህዝባዊ በዓላት ያላቸው በመሆኑ ውጥረት እምብዛም አይታይባቸውም ነበር።
በሒደት ግን የሶሪያ ሲቪል ሰርቫንቶች ለኑሮ እና ለጉዞ የሚያወጡትን ወጪ ለመሸፈን በሚከፈላቸው አነስተኛ ክፍያ በመናደዳቸው ከስራ መልቀቃቸው እየጨመረ መጣ።
ሁኔታዉ በሀገሪቱ ከሚደረገዉ የእርስ በርስ ጦርነት ጋር ተያይዞ አዝማሚያው ሊስፋፋ ይችላል በሚል ስጋት የሶሪያ ገዥ አካል የመንግስት ተቋማት ስራቸውን እንዲቀጥሉ የካሮትና ዱላ ዘዴን እየተጠቀመ ነበር። ነሃሴ 2023፣ የሶሪያው ፕሬዝዳንት ባሻር አል-አሳድ ለሲቪል ሰራተኞች እና ጡረተኞች 100% የደመወዝ ጭማሪ ማድረጋቸውን አስታወቁ። አገዛዙ የአንድ ጊዜ ጉርሻዎችንም ሲሰጥ ቆይቷል። የመንግስት ሰራተኞች በሚያዝያ ወር ተጨማሪ 75,000 ፓውንድ፣ እና ሌላ 100,000 ፓውንድ በነሐሴ ወር አግኝተዋል። መንግስት ከቀረጥ ነፃ የሆነውን አበል ከ50,000 ፓውንድ ወደ 92,000 ፓውንድ ጨምሯል፣ ይህም ማለት አብዛኛው የመንግስት ሰራተኞች ምንም አይነት የገቢ ታክስ አይከፍሉም።
ይሄንን ሁሉ እርምጃ መቋቋም ያልቻለዉ የሶሪያ ኢኮኖሚ በስራ ላይ የሚገኝ አንድ የመንግስት ሰራተኛም አማካይ ወርሃዊ ደሞዝ ከ100,000 የሶሪያ ፓውንድ ያነሰ ወይም ወደ 23 ዶላር አካባቢ ሆነ። በሌላ መንገድ፣ በ2011 የእርስ በርስ ጦርነት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ የመንግስት ሰራተኞች ደመወዝ 80 በመቶ የሚጠጋ ዋጋ አጥቷል።
የኢኮኖሚና የፖለቲካ ኃይሎች እነዚህን አዝማሚያዎች እያባባሱት መጡ። በአል አሳድ አስተዳደር ተስፋ የቆረጡ የሶሪያ መንግሥት ሰራተኞች አማፂ ሀይሎችን ከመቀላቀል እስከ መደገፍ ገቡ። የሶሪያ ፓውንድ ውድመት፣ ከዚህ ቀደም ታይቶ የማይታወቅ የዋጋ ግሽበት፣ አስፈላጊ የሆኑ ሸቀጦች እጥረት እና የዩክሬን ጦርነት አለም አቀፍ እንድምታ በሶሪያ ያለውን የኑሮ ውድነት በከፍተኛ ደረጃ በመጨመር በገቢ እና ወጪ መካከል ታይቶ የማይታወቅ ልዩነት ፈጠረ።
የአላሳድ መንግስት ከደመወዝ ጭማሪ እና ጉርሻ በተጨማሪ የስራ መልቀቂያ ፍሰቱን አስቸጋሪ ለማድረግ በርካታ እርምጃዎችን ወስዷል። ለምሳሌ>
🌴ስራ የሚለቁ ሰራተኞችን በሽብርተኝነት እስከ መፈረጅ
🌴ከስራ መልቀቅ የህዝብ ሴክተርን መክዳት በሚል እንደ ፖለቲካዊ እርምጃ ወይም ፀረ-መንግስት ተግባር አድርጎ መቅጣት
🌴ማመልከቻ ሊፀድቅ የሚችለው ሰራተኛው በዲፓርትመንቱ የማይፈለግ ከሆነ ብቻ ነዉ የሚል ዉሳኔ አፅድቋል
🌴የስራ መልቀቂያ ውሳኔዎች በብሔራዊ መረጃ ኤጀንሲ መጽደቅ አለባቸዉ በሚል የቢሮክራሲ ደረጃዎችን ከግምት ውስጥ በማስገባት የብዙ ሰራተኞች የመልቀቂያ ጥያቄዎች ዉድቅ ተደርገዋል።
🌴እምቢ ብለዉ የለቀቁት በፀጥታ ሃይሎች ምርመራ እየተደረገ እርምጃ ተወስዶ ሰራተኞችን በስራቸው ለማቆየት ተሞክሯል።
መምህራን ኔትወርክ - እዉቀት ነፃ ያወጣል
መረጃዎች ከፈለጋችሁ ከስር ያሉ Link join አድርጉ 👇👇
https://t.me/EducationEthiopiaa
https://t.me/EducationEthiopiaa
"የመንግስት ሰራተኞች ቁጥር ቀንሰን ደመወዝ እንጨምራለን።" ነገሪ ሌንጮ 😂
ደመወዝ ጨምሩ እንጂ ሰራተኛ ቀንሳችሁ ደመወዛቸዉን ስጡን ያለ አንድም ሰራተኛ የለም። #ቀማኞች
በትምህርት፣ ጤና፣ ግብርና እና ሌሎችም ተቋማት ዉስጥ በጥቅም የተያዘ አፍቃሪ ካድሬ ባለሙያ መኖሩን ማወቅ ያስፈልጋል።
ይህ አካል ልዩ ተጠቃሚ በመሆኑ አጋራችን አለመሆኑን ማወቅ ያስፈልጋል። #ነቃ 🔥
08/12/2024
የወጣቱን ሐኪም ህይወት እንታደግ ጥሪ !
ዶክተር ደጀኑ የፀዳዉ ይባላል : የ2011 ዓ.ም. በአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ የተመረቀ ሲሆን : በሞጣ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር እና በጠቅላላ ሐኪምነት ሲያገለግል ቆይቷል::
በተደረገለት ምርመራ ሶስተኛ ደረጃ የደረሰ የሄፒታተስ ቢ ጉበት ህመም ተገኝቶበት በፍጥነት ለጉበት ንቅለ ተከላ (liver transplant) ወደ ዉጭ ሀገር ሄዶ መታከም እንዳለበት ተነግሮናል::
ባለቤቱን ብሎም መላው ቤተስቡን ተስፋ ካስቆረጠው ከዚህ ህመም እንድንታደገዉ ስንል በእግዚአብሔር ስም እንማጸናለን::
Account numbers
Commercial Bank: 1000217153615
Dashin bank: 5393386593011
Awash bank: 01320856564800
Amhara bank: 9900000467517
Abay bank: 2131011149567010
[Please share]
መረጃዎች ከፈለጋችሁ ከስር ያሉ Link join አድርጉ 👇??
https://t.me/EducationEthiopiaa
https://t.me/EducationEthiopiaa
አብዛኞቻችሁ ሚዲያዎች እና ታዋቂ ሰዎች የምትፈፅሙብንን በደል በቀላሉ አናልፈዉም !
ዩኒቨርሲቲ ዉስጥ ሆኖ "አልሰማንም" የሚል ሰዉ የምናገኘዉ በእናንተ Sabotage ነው።
የሚጠቅማችሁ ከሆነ ?
የመምህራን ኔትወርክ አድሚን መምህርነትን አብዝታ ትወዳለች። በመንግሥት ሰራተኞች ላይ የሚፈፀመው በደልም ያቅራታል። በኑሮ መለኪያዎች ግን ሀብታም ባትባል ደሃ አይደለችም √
Click here to claim your Sponsored Listing.