10/03/2024
ይቅርታ
Visit TikTok to discover videos! Watch, follow, and discover more trending content.
Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Ennat Ethiopia p/School, School, Addis Ababa.
10/03/2024
ይቅርታ
Visit TikTok to discover videos! Watch, follow, and discover more trending content.
09/03/2024
ከኔ የበረታችሁ አስቡኝ በፀሎታችሁ
TikTok · eyobbelet Check out eyobbelet's video.
26/11/2022
አረንጓዴ ልማት
19/10/2021
🚨 ‼️
1. ዕድሜ በመድረሱ ለሚጠየቅ የዘለቄታ ጡረታ አበል ስሌት
ለሲቪል የመንግስት ሠራተኛ
በህግ የተወሰነው የጡረታ መውጫ ዕድሜ በመድረስ ከስራ ለሚሰናበት ሲቪል የመንግስት ሠራተኛ ለመጀመሪያ 10 ዓመት ለፈፀመው አገልግሎት 30% ከ10 ዓመት በላይ ለተፈፀመ ለእያንዳንዱ ዓመት አገልግሎት በ1.25 በማባዛት ከ30% ጋር በመደመር የሚገኘው መቶኛ ውጤት ከመጨረሻዎቹ 36 ወራት አማካይ ደመወዝ ጋር ተባዝቶ የሚሰላ ይሆናል፡፡
ለምሳሌ፡-
የ28 ዓመት አገልግሎት ያለው ሲቪል የመንግስት ሠራተኛ ለመጀመሪያው 10 ዓመት አገልግሎት 30%፣ ከአስር ዓመት በላይ ያለው 18 ዓመት አገልግሎት 18×1.25 = 22.5% ሲሆን በአጠቃላይ 30% + 22.5% = 52.5% ነው፡፡ የመጨረሻዎቹ 36 ወራት አማካይ ደመወዙ 5000.00 ከሆነ የባለመብቱ የዘለቄታ የጡረታ አበል 5,000.00 x 52.5% = 2,625.00 ብር ይሆናል፡፡
ለመከላከያ ሠራዊትና ፖሊስ አባላት
በህግ የተወሰነው የጡረታ መውጫ ዕድሜ በመድረስ ከስራ ለሚሰናበት የመከላከያ ሠራዊትና የፖሊስ አባል ለመጀመሪያ 10 ዓመት ለፈፀመው አገልግሎት 30% ከ10 ዓመት በላይ ለተፈፀመ ለእያንዳንዱ ዓመት አገልግሎት በ1.65 በማባዛት ከ30% ጋር በመደመር የሚገኘው መቶኛ ውጤት ከመጨረሻዎቹ 36 ወራት አማካይ ደመወዝ ጋር ተባዝቶ የሚሰላ ይሆናል፡፡
ለምሳሌ:-
የ28 ዓመት አገልግሎት ያለው የመከላከያ ሠራዊት ወይም የፖሊስ አባል ለመጀመሪያው 10 ዓመት አግልግሎት 30%፣ከአስር ዓመት በላይ ያለው 18 ዓመት አገልግሎት 18×1.65 = 29.7% ሲሆን በአጠቃላይ 30% + 29.7%= 59.7% ነው፡፡ የመጨረሻዎቹ 36 ወራትአማካይ ደመወዙ 5,000.00 ከሆነ የባለመብቱየዘለቄታ የጡረታ አበል 5,000.00 x 59.7% = 2,985.00 ብር ይሆናል ፡፡
2. የዘለቄታ ጡረታ አበል ስሌት
ከ10 ዓመትና በላይ አገልግሎ በጤና ጉድለት ምክንያት ከሥራ ለሚሰናበት ስቪል የመንግስት ሰራተኛ ወይም የመከላከያ ሰራዊትና ፖሊስ አባል የጡረታአበል የሚወሰነው በዕድሜ ለጡረታ በመድረስ ምክንያት በሚሰራው የጡረታ አበል ስሌት መሰረት ነው፡፡
ሊድን የማይችል የሥራ ላይ ጉዳት የዘለቄታ ጡረታ አበል
የመንግስት ሠራተኛው ጉዳት ከደረሰበት ቀን በፊት የነበረው የወር ደመወዙ 47 በመቶ በመያዝ ይሰላል፡፡
ለምሳሌ፡-
ሠራተኛው ላይ ጉዳት ከደረሰበት ቀን በፊት ባለው ወር ደመወዙ 4,000.00 ብር ቢሆን 4,000.00 × 47% = 1,880.00 ብር የዘለቄታየጉዳት ጡረታ አበል ያገኛል፡፡
1. #የዳረጎት (የአንድ ጊዜ) ክፍያ
1.1 የአገልግሎት እና የጤና ጉድለት ዳረጎት
ከ10 ዓመት ያነሰ አገልግሎት የፈጸመ የመንግስት ሠራተኛ ዕድሜው ለጡረታ በመድረሱ ከሥራ ሲሰናበት ወይም ከ10 ዓመት ያነሰ አገልግሎት ፈፅሞ በጤና ጉድለት ምክንያት ለማንኛውም ደመወዝ ለሚያስገኝ ስራ ብቁ ያለመሆኑ በህክምና ቦርድ ተረጋግጦ ከሥራ ከተሰናበተ የአንድ ጊዜ የዳረጎት ክፍያ ያገኛል፡፡
የአንድ ጊዜ የዳረጎት ክፍያ የሚሰላው የመንግስት ሰራተኛው ከሥራ ከተሰናበተበት ወይም ለማንኛውም ሥራ ብቁ ያለመሆኑን የሚገልጽ የህክምና ቦርድ ማስረጃ ከተሰጠበት ወር በፊት ያለው መደበኛ የወር ደመወዝ በአገልግሎት መጠን ተባዝቶ፣ለሲቪል ሰራተኛ በ1.25፣ ለመከላከያ ሠራዊትና ለፖሊስ አባል በ1.65 ታስቦ የአንድ ጊዜ ዳረጎት ይከፈላል፡፡
ምሳሌ 1፡-
አንድ የሲቪል ሠራተኛ አገልግሎቱ 5 ዓመት የሆነ ሠራተኛ ደመወዙ 3,000.00 ቢሆን 3,000.00 X 5 X 1.25 = 18,750.00 የአንድ ጊዜ ዳረጎት
ምንጭ የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ
#ብልህነት ነው
ሳሙኤል ግርማ
የሕግ አማካሪና ጠበቃ
🛑 ተመሳሳይ ማብራሪያዎችን በቪዲዮ ለመከታተል ⤵️
➡️ https://bit.ly/3qO8YAP
➡️ https://bit.ly/3qO8YAP
📱 0911-190-299
03/10/2021
ምቹ የማሪያ ክፍል ለማዘጋጀት የምናደርገውን ጥረት መደገፍ ለምትፈለ ሁሉ በራችን ክፍት ነው አግዙን
ህፃናት ላይ መስራት ሀገር መገንባት ነው
03/10/2021
የሌ/ኮ አብዲሳ አጋ ቅድመ አንደኛ ት/ቤት በግንባታ ላይ
03/10/2021
ተማሪዎቻችን ለመቀበል የፅዳት ዘመቻ
11/09/2021
19/07/2021
የእናት ኢትዮጵያ የመጀ/ደ/ት/ቤት እና ሌ/ኮ አብዲሳ አጋ አፀደ ህፃናት ለ3 ተከታታይ አመታት ያሰተማራቸውን ተማሪዎች በ11/11/13ዓም አስመርቋል
03/03/2021
Maths if : Very Important Formulas related to Area and Perimeter |