02/11/2024
Fana modeling school
በአብዛኛው የቴሌቨዥን ድራማዎች ላይ እንዲሁም ፊልሞች እና ማስታወቂያዎች ላይ ይስሩ እድል እናመቻቻለን
02/11/2024
09/08/2024
ታሪካዊ የችግኝ ተከላ "በአብሮነት እንተክላለን" በሚል መሪ ቃል በዕለተ ቅዳሜ 04/12/16 ከጠዋቱ 1:00 መነሻውን ከድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት 4ኪሎ ድንቅ ስራ ህንፃ መዳርሻውን ሰሜን ማዘጋጃ ወርዳ 04 ዕድገት ኢትዮጲያ ት/ቤት በማድርግ የድርጁቱ መስራች አባላት ፣ የማኔጀመንት ቡድን፣የተለያዩ ጥሪ የተደርገላቸው የመንግስት አመራሮች እና አርቲስቶች በተገኙበት የችግኝ ተከላ ፕሮግራም ይካሄዳል።ስለሆነም መላው የአብሮነት አባላት በዕለቱ ተግኝታችሁ የታሪኩ ተካፋይ ትሆኑ ዘንድ ጥሪዬን አስተላልፋለው።
✅ ዋና ስራ አስኪያጅ
ወ/ሮ ሙሉቀን ወርቁ /ሳቴላ
09/08/2024
20/05/2024
አዲስ ምድር የተሰኘ መፀሐፍ እንሆ ሊመርቅ ነው ።
በተለያዩ የሶሻል ሚዲያዎች ላይ አንቃቂ እና አስተማሪ ኘሮግራሞችን በመስራት ምትታወቀዉ ፅሀፈ ሜላት አለም የፃፍችው መፅሀፍ የምርቃት ቦታ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል የፈታችን ግንቦት18 ዕለተ እሁድ ታላላቅ እንግዶች በተገኙበት ይመርቃል እንዳያመልጣች መፅፉን ፣መግቢያውንም ለምትፍልጉ በ09 00 14 20 75 ይደወሉ
15/03/2024
ወንጂ ሀዘን ወድቆቧታል
| የወንጂ ስኳር ፋብሪካ አምስት ሠራተኞች ከስድስት ቀናት በፊት በታጣቂዎች ታፍነው ተወስደው ነበረ።
ይሁንና በታጣቃዎቹ ተገድለው አስክሬናቸው ተጥሎ መገኘታቸው ተሰምቷል::
በግፍ ከተገደሉት 5 ባለሙያዎች መካከል 4 የወንጂ ሸዋ ስኳር ፋብሪካ ሠራተኞች ሲሆኑ
1. አቶ በቀለ ጥሩነህ
2. አቶ ተሾመ ሔራም
3. አቶ ያለው ተመሰገን
4. ወጣት ካሚል አብዱራህማን
5. አቶ ግርማ በላቸው
1 የኢትዮ ስኳር የቀኝ እጅ የነበረ ባልደረባ፤ ግርማ በላቸው ይባላል።
04/02/2024
What's apicther
24/04/2023
====|« ለካስ እንዲህ ይከብዳል።»|====
አልጋ ላይ ሞከረ ምንም አልተመቸው ፤
°
ሶፋ ላይ ሞከረ ምንም አልተመቸው ፤
°
መሬት ሁኚ አለኝ ምንም አልተመቸው ፤
°
ወጪ እንውጣ አለኝ ወጣሁ ተቻኩዬ ፤
°
ከአበቦች መሃል ዛፍን ደገፍ ብዬ ፤
°
ዳግም በጀርባዬ ሳር ላይ ተንጋልዬ ፤
°
አንዴ ተንበርክኮ አንድ ጊዜ ቆሞ ፤
°
ወደታች ወደላይ ወደጎንም ዘሞ ፤
°
እርሱም አላረካው ወደ ቤት መለሰኝ ፤
°
አኳኋኑን አላወቀው እኔንም ገረመኝ ፤
°
አልጋላይ ውጪ አለኝ እኔም ወጣሁለት ፤
°
ከፍ በይ ዝቅ በይ ሁሉንም ሆንኩለት ፤
°
መስኮት ስር በር ስር አንዴ ከግድግዳ ፤
°
ምግብ ቤት ሳሎን ቤት መኝታ ቤት ጓዳ ፤
°
አንዴ በመቀመጥ አንዴ በቁጭ ሲለኝ ፤
°
ዝም ብሎ አይደለም ተንቀሳቀሽ ሲለኝ ፤
°
እንዲያ ሲቅበዘበዝ አበደ መሰለኝ ፤
°
እቤት ውስጥ በመብራት ፤
°
ውጪ ደግሞ በፀሐይ ፤
°
ከግራ ወደ ቀኝ ፤
°
ወደታች አንዴ ወደ ላይ ፤
°
አኳኋኑ ሁሉ በሳቅ ያፈነዳል ፤
°
ፎቶግራፍ ማንሳት ለካ እንዲህ ይከብዳል።😂
°
° ° ° share &like our Page
በቅርብ ቀን በአሻም ቴሌቨዥን ይጠብቁን ሳቴላ ሾው።
Click here to claim your Sponsored Listing.
Location
Category
Contact the school
Address
Addis Ababa