Tafese fekadu

Tafese fekadu

Share

Tafe

29/08/2023
27/12/2021

sunday

02/12/2020

❤የኔ ውድ💘

እንዴትና ለምን እንዳፈቀርኩሽ አላውቅም
ብቻ ሳላስበው ባልጠበቅኩት መንገድ
ልቤ ውስጥ ገባሽና ህይወቴን ብሩህ
አደረግሻት።ድሮ ድሮ ፍቅር አለ ሲሉኝ ውሸት ነው
እል ነበር ፤ አሁን ግን ስለመኖሩ
አልጠራጠርም።በህይወቴ ብዙ ስጦታና ገጠመኞች አይቻለሁ አንቺ ከሁሉም የገዘፍሽ
ስጦታዬና አስደሳች ገጠመኜ ነሽ፤
እስከ አለም ፍፃሜ ድረስ አፈቅርሻለሁ።

💕🌹💕🌹💕🌹💕🌹💕🌹💕

29/05/2020


✅በ24 ሰዓት 5,015 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ
✅ባለፉት 24 ሰዓት 137 ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል
✅6 ተጨማሪ ታማሚዎች ከቫይረሱ አገግመዋል
✅በሀገራችን ዛሬ ተጨማሪ 1 ሞትም አስተናግደናል
✅ኢትዮጵያ ጠቅላላ ያስተናገደችው ኬዝም 968 ደርሷል
✅በኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርመራ 100 ሺህ አልፏል
✅ዛሬ ከበሽታው ያገገሙት 6 ሰዎች ከአዲስ አበባ ነው

✅ዛሬ ቫይረሱ የተገኘባቸው ዕድሜያቸው ከ4-75 ዓመት የሚደርሱ ሲሆን 86ቱ ወንድ 51 ሴቶች እንዲሁም በዜግነት ሁሉም ኢትዮጵያዊ ናቸው

✅109 ከአዲስ አበባ
✅17 ከአማራ ክልል
✅ 8 ከኦሮሚያ ህልል
✅ 2 ከቤንሻንጉል ክልል
✅ 1 ከአፋር ክልል

✔️ 109ኙ የውጭ ጉዞም ሆነ ንክኪ የሌላቸው
✔️ 20ው የውጭ ጉዞ ታሪክ ያላቸው
✔️ 8ቱ በቫይረሱ ከተያዙት ጋር ንክኪ ያላቸው

✅ በዛሬው ዕለት የሞቱት የ62 ዓመት ወንድ ሲሆኑ በተጓዳኝ ሕመም ሕክምና ላይ የነበሩና የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ተደርጎላቸው ውጤቱ ሳይደርስ ሕይወታቸው ማለፉን ሪፖርቱ ያመለክታል

✅በሀገራችን ዛሬ ያስተናገድነው 137 አዲስ ተጠቂዎች በአንድ ቀን ከፍተኛው ሆኖ በሪከርድነት ተመዝግቧል።


ሼር ማድረግም አይርሱ

ምንጭ:- ጤና ሚኒስትር

───────────────────────────
በልዩነት በጥራት
───────────────────────────

Photos from Lia Tadesse, Former Minister of Health's post 29/05/2020
29/05/2020


✅ በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገ 75 የኮሮና ቫይረስ ምርመራ 1 ሰው ላይ ቫይረሱ መገኘቱን ጤና ቢሮው ይፋ አድጓል
✅በዚህም ምክንያት በክልሉ ጠቅላላ 2,342 ምርመራ ተደርጎ 42 ሰዎች የተገኘባቸው ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 5ቱ አገግመዋል።
✅በአገር አቀፍ ደረጃ የ24 ሰዓት ሪፖርትን ጤና ሚኒስትር ይፋ ሲያደርግ ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል
───────────────────────────
በልዩነት በጥራት
───────────────────────────

Want your school to be the top-listed School/college in Adama?

Click here to claim your Sponsored Listing.

Location

Telephone

Address

H
Adama